32 lines
1.6 KiB
Markdown
32 lines
1.6 KiB
Markdown
|
# በሁለተኛው ቀን
|
||
|
|
||
|
“በ2ኛው ቀን” ወይም “በሚቀጥለው ቀን” (የመቁጠርያ ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ይተረጎምላቸው ዘንድ
|
||
|
|
||
|
“ይተረጎምላቸው” የሚለው ቃል በግስ መልክ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለመረዳት” (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# በዳስ ይቀመጡ ዘንድ
|
||
|
|
||
|
እነዚህ ሰዎች ከዛፍ ቅርንጫፎችና ከቅጠሎች ይሰሯቸው የነበሩ ጊዜያዊ መጠለያዎች ነበሩ፡፡
|
||
|
|
||
|
# ሰባተኛው ወር
|
||
|
|
||
|
“ወር 7፡፡” ይህ የዕብራይስጥ ቀን መቁጠሪያ ሰባተኛ ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን አቆጣጠር በመስከረም መጨረሻና በጥቅምት ወር መጀመርያ አካባቢ ያለው ጊዜ ነው፡፡ (ደረጃ የሚያሳዩ ቁጥሮች አና የዕብራይስጥ ወራት የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# … ብለው ያውጁ ዘንድ
|
||
|
|
||
|
“… ብለው ይናገሩ ዘንድ”
|
||
|
|
||
|
# ባርሰነት
|
||
|
|
||
|
ባለ ቀለም አበቦች ያለው ትንሽ የዛፍ ዓይነት፡፡ (የማይታወቁ ነገሮች ትርጉም የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ለምለም ዛፎች
|
||
|
|
||
|
“ብዙ ቅጠል ያላቸው ዛፎች”
|
||
|
|
||
|
# እንደተጻፈ
|
||
|
|
||
|
ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ሙሴ ስለዚህ ነገር እንደ ጻፈው” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)
|