32 lines
1.4 KiB
Markdown
32 lines
1.4 KiB
Markdown
|
# ..ገቡ
|
||
|
|
||
|
ይህ ቃል የሚያመለክተው አለቆቹን ነው
|
||
|
|
||
|
# ክርታሱንም በጸሐፊው በኤሊሳማ ጓዳ አኑረውት
|
||
|
|
||
|
በፀሃፊው በኤሊሳም ክፍል ክርታሱን አስገቡት
|
||
|
|
||
|
# ፀሀፊው ኤሊሳም
|
||
|
|
||
|
ፀሀፊው ኤሊሳም የሚለውን በኤርምያስ 36፡12 ላይ እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
|
||
|
|
||
|
# ይሁዲ
|
||
|
|
||
|
የዚህን ሰው ስም በኤርምያስ 36፡14 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
|
||
|
|
||
|
# በንጉሡና በንጉሡ አጠገብ በቆሙት አለቆች ሁሉ ጆሮ አነበበው
|
||
|
|
||
|
ንጉሱ ሊሰማው በሚችልበት ቦታ ላይ፡፡ ተመሳሳይ ቃላት በኤርምያስ2፡2 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት
|
||
|
|
||
|
# በዘጠነኛው ወር
|
||
|
|
||
|
በእብራውያን የቀን አቆጣጠር ዘጠነኛው ወር ሲሆን የሚዘሩበት ጊዜ አልቆ ቀዝቃዛው ጊዜ መጀመሪያ አካባቢ ነው፡፡ እንደ ምእራባውያን የቀን አቆጣጠር የኖቬምበር መጨረሻዎቹ እና የዲሴምበር መጀመሪያዎቹ ላይ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# በፊቱም በምድጃ ውስጥ እሳት ይነድድ ነበር።
|
||
|
|
||
|
የሚነደው እሳት በምድጃ ውስጥ ሆኑ ከፊት ለፊቱ ነበር
|
||
|
|
||
|
# ምድጃ
|
||
|
|
||
|
የእሳት ማንደጃ ሲሆን ሰዎች ከቦታ ቦታ ያንቀሳቅሱታል
|