12 lines
575 B
Markdown
12 lines
575 B
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ያህዌ በእስራኤል ጣዖት ለሚያመልኩ ሰዎች መናገር ቀጥሏል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ለሰይፍ እዳርጋችኃለሁ
|
||
|
|
||
|
‹‹ሰይፍ›› የእርሱን ጥሪ የማይሰሙትን ለመቅጣት ያህዌ የሚጠቀምበትን ማንኛውንም የጦር መሣሪያ ይወክላል፡፡
|
||
|
|
||
|
# በተጣራሁ ጊዜ አልመለሳችሁም፤ በተናገርሁ ጊዜ አልሰማችሁም
|
||
|
|
||
|
ሁለቱም ሐረጐች ተመሳሳይ ቢሆኑም የተደገሙት አጽንዖት ለመስጠት ነው፡፡
|