16 lines
874 B
Markdown
16 lines
874 B
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
የያህዌ ባርያ በእያንዳንዱ መስመር ተጓዳኝ ሐሳብን በመጠቀም ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ትጠራላችሁ
|
||
|
|
||
|
ይህን በሌላ መልኩ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሰዎች ይጠሯችኃል››
|
||
|
|
||
|
# ዕጥፍ ይኖራችኃል
|
||
|
|
||
|
ምናልባት፣ ዕጥፍ የርስት ድርሻ ሊሆን ይችላል፡፡
|
||
|
|
||
|
# በድርሻቸው ደስ ይላቸዋል… እነርሱ… ምድራቸው የእነርሱ ይሆናል
|
||
|
|
||
|
ይህም የሚያመለክተው የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ይህን በሁለተኛ ሰው ደረጃ መግለጽ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በድርሻችሁ ደስ ይላችኃል… እናንተ… ምድራችሁ… የእናንተ ይሆናል››
|