16 lines
1.2 KiB
Markdown
16 lines
1.2 KiB
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ
|
||
|
|
||
|
ኢሳይያስ ለእስራኤል ሕዝብ መናገር ቀጥሏል፡፡
|
||
|
|
||
|
# ፍትሕ ከእኛ ርቆአል
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ፣ ‹‹እኛ›› የሚወክለው ኢሳይያስንና የእስራኤልን ሕዝብ ነው፡፡ ‹‹ርቆአል›› ፍትሕ መጥፋቱንና ለማግኘትም አስቸጋሪ መሆኑን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ፍትሕ ጠፍቷል፤ ለማግኘትም ያስቸግራል››
|
||
|
|
||
|
# ብርሃንን ጠበቅን ግን፣ ጨለማ አየን፤ የብርሃን ጸዳል ጠበቅን ግን በጨለማ እንሄዳለን፡፡
|
||
|
|
||
|
እያንዳንዱ ሐረግ ሕዝቡ የእግዚአብሔርን መልካምነት ጠብቀው እንደ ነበርና እርሱ ግን የተዋቸው እንደሚመስል ያመለክታል፡፡
|
||
|
|
||
|
# እንደ ዕውር ቅጥሩ ላይ ተደናበርን… እንደ ሙታን
|
||
|
|
||
|
ይህ ማለት እግዚአብሔር ወደ እነርሱ ስለማይመጣ ትክክለኛውን መንገድ ለማግኘት ዐቅም እንደሌላቸው በወደ ፊቱም ተስፋ መቁረጣቸውንና በሕይወት ለመኖር ተስፋ እንደሌላቸው ያመለክታል፡፡
|