17 lines
837 B
Markdown
17 lines
837 B
Markdown
|
# አጠቃላይ መረጃ፡
|
||
|
|
||
|
ያህዌ ህዝቡን በበረሃ የሚንከራተት የበግ መንጋ እንደሆኑ አድርጎ እየተናገረ ነው፡፡ እነርሱን በዚያ ስፍራ የኔ ናቸው እንዳለ እየተናገረ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# በበረሃ ሳለህ አውቅሁህ
|
||
|
|
||
|
ያህዌ ዕብራውያንን የራሱ ምርት ህዝብ እንደሆኑ እና እንደ ሚንከባከባቸው ይናገራል፡፡
|
||
|
|
||
|
# መሰማሪያ ባገኛችሁ ጊዜ ትረካላችሁ
|
||
|
|
||
|
በበጎች ተምሳሌት የሚነገረው አገላለጽ ቀጥሏል
|
||
|
|
||
|
# ልባችሁ ከፍ አለ
|
||
|
|
||
|
ማን አለብኝነት ልብን ከፍ በማድረግ ተገልጽዋል፡፡
|
||
|
"ኮራህ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)
|