14 lines
1.2 KiB
Markdown
14 lines
1.2 KiB
Markdown
|
# ዕብራውያን 10፡8-10
|
||
|
|
||
|
ከዚህ በላይ እንደተገለጸው
|
||
|
አማራጭ ትርጉም: "ከዚህ በላይ እንደጻፍኩት ኢየሱስ እንዲህ ብሏል፡"
|
||
|
መስዋእን፣ መባን ወይም የሚቃጠል መስዋእትን
|
||
|
እነዚህ ቃላት በ [HEB 10:5-6](./05.md)
|
||
|
ላይ በተረጎምካቸው መሠረት ተርጉማቸው፡፡
|
||
|
የሚቀርቡት መስዋእት
|
||
|
አማራጭ ትርጉም፡ "እነርሱ' እነዚህ ሰዎች የሚያቀርቧቸውን ሁሉንም መስዋእት ናቸው፡፡" (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-activepassive]])
|
||
|
ተመልከት
|
||
|
"ከዚህ በመቀጠል ለሚናገረው ነገር ትኩረት ስጥ:"
|
||
|
በእግዚአብሔር ፈቃድ መሠረት እኛም ለእግዚአብሔር ተሰጠን
|
||
|
አማራጭ ትርጉም: "እግዚአብሔር ክርስቶስ ራሱን መስዋእት ያደረግ ዘንድ ፈቃዱ ነበር እንዲሁም በዚህ መስዋእት አማካኝነት እኛ ለእግዚአብሔር የተሰጠን ሆንን" (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-activepassive]] and [[rc://*/ta/man/translate/figs-explicit]])
|