am_tn/heb/06/04.md

11 lines
791 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-06 16:01:31 +00:00
# ዕብራውያን 6፡ 4-6
ሰማያዊ ስጦታን የቀመሱ
ይህ የሚያመለክተ እግዚአብሔር ያዳናቸውን አማኞችን ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-idiom]])
የእግዚአብሔር መልካም ቃል የቀመሱትን
ይህ የእግዚአብሔርን ቃል ራሳቸው አማኞችን የሚያመለክት ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-idiom]])
የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታል
ሰዎች ከእግዚአብሔር ፊታቸውን ሲያዞሩበት ልክ ኢየሱስን እንደሚሰቅሉት ነው፡፡ (ተመልከት: [[rc://*/ta/man/translate/figs-metaphor]])
ወደቁ
አማራጭ ትርጉም: "ከእግዚአብሔር ፊታቸውን አዙሩ"