28 lines
1.1 KiB
Markdown
28 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# ሰራብያ --- ሞሖሊ --- ሐሸብያን --- የሻያን --- ሜራሪ
|
|||
|
|
|||
|
እነዚህ የወንዶች ስሞች ናቸው፡፡
|
|||
|
|
|||
|
# ስለዚህ በአምላካችን መልካም እጅ አንድ ሰው ላኩልን
|
|||
|
|
|||
|
የአምላካችን ‹‹መልካም እጅ›› የሚለው የሚያመለክተው ኪሰጣቸው ቸር መሆናቸውን ነው፡፡ ‹‹ አምላካችን ለእኛ መልካም ስለሆነ፣ አንድ ሰው ላኩልን››
|
|||
|
|
|||
|
# አንድ ጠንቃቃ ሰው
|
|||
|
|
|||
|
ይህ የእውቀት እና የጥበብ ሰው ነው፡፡
|
|||
|
|
|||
|
# የሌዊ ልጅ የእስራኤል ልጅ
|
|||
|
|
|||
|
እዚህ ላይ ‹‹እስራኤል‹‹ የሰው ስም ነው፡፡ እግዚአብሔር ለያዕቆብ የሰጠው ስም ነው፡፡
|
|||
|
|
|||
|
# አስራ ስምንት --- ሃያ
|
|||
|
|
|||
|
18 -- 20
|
|||
|
|
|||
|
# የሻያን
|
|||
|
|
|||
|
የዚህን ሰው ስም በዕዝራ 8፡7 ላይ እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡
|
|||
|
|
|||
|
# ባለስልጣኖች
|
|||
|
|
|||
|
በመንግሥት አሠራር ውስጥ የተወሰነ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሰዎች፡፡
|