20 lines
1.1 KiB
Markdown
20 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# • አንተ የእስራኤልን ልጆች ቍጥር ተቀብለህ
|
|||
|
|
|||
|
አንተ የእስራኤልን ሕዝብ በምትቈጥርበት ጊዜና በቆጠራው ወቅት
|
|||
|
|
|||
|
# • ግማሽ ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ይሰጣል
|
|||
|
|
|||
|
እያንዳንዱ ሰው በተቀደሰው ድንኳን በታወቀው ሚዛን ልክ ስድስት ግራም ብር ይክፈል፤ ግማሽ ሰቅል (½) ከ5.5 – 6 ግራም ይመዝናል።
|
|||
|
|
|||
|
# • እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን
|
|||
|
|
|||
|
በጊዜው ወይም በዚያን ጊዜ ሁለት ዓይነት ሚዛን እንዳለ ይታወቃል፤ አንደኛ መደበኛ የሆነ መገበያያ ሰቅል ሲሆን ሌላኛው በቤተመቅደስ አገልግሎት የሚሰጥ ሰቅል ነው።
|
|||
|
|
|||
|
# • ሰቅሉ ሀያ ኦቦሊ ነው
|
|||
|
|
|||
|
አንድ ሰቅል ሃያ ኦቦሊ ያህል ሲሆን በዘመናዊ ሚዛን ወደ 0.6 ግራም የሚመዝን ነው፤ ኦቦሊ ከሁሉም ትንሹ የክብደት መለኪያ ነው።
|
|||
|
|
|||
|
# • ከሀያ አመት ጀምሮ ከዚያም ከፍ ያለ
|
|||
|
|
|||
|
ሃያ ዓመት የሞላውና ከዚያም በላይ የሆነ ሁሉ
|