16 lines
1.1 KiB
Markdown
16 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# ከፉብን፣ አሰቃዩንም
|
||
|
|
||
|
በመሠረቱ እነዚህ ሁለት ሐረጎች የሚሉት አንድ ነገር ነው። ግብፃውያን የጭካኔ ተግባር እንደ ፈጸሙባቸው አጽንዖት ይሰጣሉ። (See: Doublet)
|
||
|
|
||
|
# አደረገብን
|
||
|
|
||
|
እዚህ ጋ “እኛ” የሚያመለክተው በግብፅ ይኖሩ የነበሩትን የእስራኤል ሕዝብ ነው። ተናጋሪው በግብፅ ቢኖርም ባይኖርም ራሱን ከሕዝቡ አንዱ አድርጎ ይጨምራል። (See: Inclusive “We”)
|
||
|
|
||
|
# ድምፃችንን ሰማ
|
||
|
|
||
|
እዚህ ጋ “ድምፅ” የሚያመለክተው ሙሉውን ሰው እና ጩኸቱን ወይም ጸሎቱን ነው። አ.ት፡ “ጩኸታችንን ሰማ” ወይም “ጸሎታችንን ሰማ” (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)
|
||
|
|
||
|
# ስቃያችንን፣ ልፋታችንን እና መጨቆናችንን
|
||
|
|
||
|
“ግብፃውያን ያሰቃዩን የነበረውን፣ ስንሠራው የነበረውን በጣም ከባድ የሆነውን ሥራ እና ግብፃውያኑ ይጨቁኑን የነበረውን”
|