16 lines
1011 B
Markdown
16 lines
1011 B
Markdown
|
# በባቢሎን ውስጥ በጥበባቸው የታወቁትን
|
||
|
|
||
|
ይሄ የሚያመለክተው ከሙታን ጋር እንነጋገራለን የሚሉትን፤ጥበበኞችንና ኮከብ ቆጣሪዎችን ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ይህንን ፅሕፈት ያነበበ ፍቺውንም ያሳየኝ ሐምራዊ ግምጃ ይለብሳል፤የወርቅ ማርዳም በአንገቱ ዙርያ ይደረግለታል
|
||
|
|
||
|
ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ይህንን ፅሑፍና ትርጉሙን ለሚያብራራልኝ ለማንኛውም ሰው ሀምራዊ የሆነ አልባሳትና የወርቅ ሠንሠለት በአንገቱ ላይ አደርግለታለሁ፡፡”
|
||
|
|
||
|
# ሐምራዊ ግምጃ መልበስ
|
||
|
|
||
|
ሐምራዊ ግምጃ እምብዛም ያልተለመደና ንጉሣዊ ባለሥልጣናት ብቻ የሚያደርጉት ነገር ነው፡፡ “ንጉሣዊ አልባሳትን መልበስ”
|
||
|
|
||
|
# ሦስተኛ ገዢ
|
||
|
|
||
|
“በደረጃ ሶስተኛ የሆነ ገዢ”
|