16 lines
897 B
Markdown
16 lines
897 B
Markdown
|
# አቢሳ
|
||
|
|
||
|
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 2፡18 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ኢታይ
|
||
|
|
||
|
ይህ የወንድ ስም በ2 ሳሙኤል 15፡19 ላይ እንዴት እንደ ተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ (ስሞች እንዴት ይተረጎማሉ የሚለውን ይመልከቱ)
|
||
|
|
||
|
# ስለ እኔ ስትሉ ከወጣቱ ሰው ከአቤሴሎም ጋር የምታደርጉትን በእርጋታ/ርህራሄ አድርጉ
|
||
|
|
||
|
"ስለ እኔ ስትሉ፣ ወጣቱን አቤሴሎምን አትጉዱት/ራሩለት፡፡" "በእርጋታ አድርጉ/ራሩለት" የሚለው ሀረግ ለአንድ ሰው መልካም መሆንና ያንን ሰው አለመጉዳት ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ስለ እኔ
|
||
|
|
||
|
"የእኔ ደህንነት" ወይም "የእኔ ጉዳይ"
|