20 lines
1.1 KiB
Markdown
20 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# እነሆ
|
||
|
|
||
|
እዚህ ላይ፣ ‹‹እነሆ›› የሚለው ቃል ቀጥሎ ያለውን አስደናቂ ነገር በንቃት መጠበቅ እንዳለብን ያመለክታል፡፡
|
||
|
|
||
|
# የእሳት ሠረገላና የእሳት ፈረሶች
|
||
|
|
||
|
‹‹የእሳት›› የሚለው በእሳት መከበባቸውን ያመለክታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹በእሳ የተከበበ ሠረገላና በእሳት የተከበቡ ፈረሶች››
|
||
|
|
||
|
# በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ዐረገ
|
||
|
|
||
|
‹‹በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ተወሰደ፡፡›› ‹‹ዐውሎ ነፋስ›› የሚለውን ቃል 2 ነገሥት 2፥1 ስትተረጉም በተጠቀምህበት ቃል ተርጉመው፡፡
|
||
|
|
||
|
# አባቴ! አባቴ!
|
||
|
|
||
|
ኤልሳዕ የሚያከብረውን መሪ እየተጣራ ነው፡፡
|
||
|
|
||
|
# ከሁለት ቦታ ቀደደ
|
||
|
|
||
|
ብዙውን ጊዜ ሰዎች ልብሳቸውን የሚቀዱት በጣም ለማዘናቸውና ለመተከዛቸው ምልክት እንዲሆን ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ምን ያህል ማዘኑን ለማሳየት ሁለት ቦታ ቀደደው››
|