Tue Dec 05 2017 09:39:28 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
70d9937d26
commit
ee2b6212f5
|
@ -1 +1 @@
|
||||||
\v 41 ጴጥሮስ፣ "ጌታ ሆይ፣ ይህንን ምሳሌ የተናገርኸው ለእኛ ብቻ ነው ወይስ ለሌሎችም ሰዎች ሁሉ ነው?" አለ። \v 42 ጌታም እንዲህ አለ፣ "ታዲያ ለሌሎቹ አገልጋዮቹ የተመደበላቸውን ምግብ በትክክለኛው ጊዜ ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው የሾመው ታማኝና ብልህ አስተዳዳሪ ማን ነው? \v 43 በሚመጣበት ጊዜ ይህንን ሲያደርግ ጌታው የሚያገኘው ያ አገልጋይ የተመሰገነ ነው፡፡ \v 44 በእርግጥ እነግራችኋለሁ፣ ባለው ንብረት ሁሉ ይሾመዋል፡፡
|
\v 41 ጴጥሮስ፣ "ጌታ ሆይ፣ ይህንን ምሳሌ የተናገርኸው ለእኛ ብቻ ነው ወይስ ለሌሎችም ሰዎች ሁሉ ነው?" አለ። \v 42 ጌታም እንዲህ አለ፣ "ታዲያ ለሌሎቹ አገልጋዮቹ የተመደበላቸውን ምግብ በትክክለኛው ጊዜ ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው የሾመው ታማኝና ብልህ አስተዳዳሪ ማን ነው? \v 43 ጌታው በሚመጣበት ጊዜ ይህን ሲያደርግ የሚያገኘው ያ አገልጋይ የተመሰገነ ነው" \v 44 እውነት እላችኋለሁ፣ ባለው ንብረት ሁሉ ላይ ይሾመዋል።
|
|
@ -1 +1 @@
|
||||||
\v 45 ያ አገልጋይ ግን በልቡ፡- ‹የጌታዬ የመመለሻ ወቅት ይዘገያል› ቢልና ወንድና ሴት አገልጋዮችን መደብደብ፣ መብላትና መጠጣት እንዲሁም መስከር ቢጀምር፣ \v 46 የዚያ አገልጋዩ ጌታ ባልጠበቀው ቀንና ባላወቀው ሰዓት ይመጣል፣ ከፍ ያለ ቅጣትም ይቀጣዋል፣ ታማኝ ካልሆኑት ጋር እንዲደባለቅም ያደርገዋል፡፡
|
\v 45 ያ አገልጋይ ግን በልቡ፣ 'የጌታዬ የመመለሻ ወቅት ይዘገያል› ቢልና ወንድና ሴት አገልጋዮችን መደብደብ፣ መብላትና መጠጣት እንዲሁም መስከር ቢጀምር፣ \v 46 የዚያ አገልጋዩ ጌታ ባልጠበቀው ቀንና ባላወቀው ሰዓት ይመጣል፣ ከፍ ያለ ቅጣትም ይቀጣዋል፣ ታማኝ ካልሆኑት ጋር እንዲደባለቅም ያደርገዋል፡፡
|
|
@ -166,6 +166,7 @@
|
||||||
"12-35",
|
"12-35",
|
||||||
"12-37",
|
"12-37",
|
||||||
"12-39",
|
"12-39",
|
||||||
|
"12-41",
|
||||||
"13-01",
|
"13-01",
|
||||||
"13-04",
|
"13-04",
|
||||||
"13-06",
|
"13-06",
|
||||||
|
|
Loading…
Reference in New Issue