Sun Feb 25 2018 09:36:55 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
7c652e75ce
commit
e88e16cb0d
|
@ -1,2 +1 @@
|
||||||
\v 20 የሰሜንን ጥቃት ፈጻሚዎች ከእናተ አርቃለሁ፥ ወደ ደረቅና ወደ ተተወ ምድር እሰድዳቸዋለሁ። የሠራዊቱ ፊተኛ ጦር ወደ ምሥራቅ ባሕር፥
|
\v 20 የሰሜንን ጥቃት ፈጻሚዎች ከእናተ አርቃለሁ፥ ወደ ደረቅና ወደ ተተወ ምድር እሰድዳቸዋለሁ። የሠራዊቱ ፊተኛ ጦር ወደ ምሥራቅ ባሕር፥ የሠራዊቱ ኋለኛ ጦር ወደ ምዕራብ ባሕር ይሄዳል። ግማቱ ይውጣል፥ክርፋቱም ይነሳል፤ታላላቅ ነገሮችንም አደርጋለሁ።»
|
||||||
የሠራዊቱ ኋለኛ ጦር ወደ ምዕራብ ባሕር ይሄዳል። ግማቱ ይውጣል፥ክርፋቱም ይነሳል፤ታላላቅ ነገሮችንም አደርጋለሁ።»
|
|
|
@ -1,3 +1 @@
|
||||||
\v 21 እግዚአብሔር ታላላቅ ነገሮችን አድርጓልና፤ምድር ሆይ አትፍሪ፥ደስ ይበልሽ፥ሐሴትም አድርጊ። \v 22 የምድር እንስሶች ሆይ፥የምድረ
|
\v 21 እግዚአብሔር ታላላቅ ነገሮችን አድርጓልና፤ ምድር ሆይ አትፍሪ፥ ደስ ይበልሽ፥ ሐሴትም አድርጊ። \v 22 የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድረ በዳ ማሰማሪያዎች ለምልመዋልና፥ ዛፎች ፍሬያቸውን አፍርተዋልና፥ የበለስ ዛፎችና ወይኖች ሙሉ ፍሬያቸውን ሰጥተዋልና፤አትፍሩ። \v 23 የበልግን ዝናብ እንደሚገባ ይሰጣአችኋልና፥እንደ ቀድሞ ዘመን የበልግ ዝናብንና የፀደይን ዝናብ ያካፋላችኋልና፤ የጽዮን ሰዎች ሆይ፥ደስ ይበላችሁ፥ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ሐሴት አድርጉ።
|
||||||
በዳ ማሰማሪያዎች ለምልመዋልና፥ዛፎች ፍሬያቸውን አፍርተዋልና፥ የበለስ ዛፎችና ወይኖች ሙሉ ፍሬያቸውን ሰጥተዋልና፤አትፍሩ።
|
|
||||||
\v 23 የበልግን ዝናብ እንደሚገባ ይሰጣአችኋልና፥እንደ ቀድሞ ዘመን የበልግ ዝናብንና የፀደይን ዝናብ ያካፋላችኋልና፤የጽዮን ሰዎች ሆይ፥ደስ ይበላችሁ፥ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ሐሴት አድርጉ።
|
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
||||||
\v 24 አውድማዎቹ በስንዴ ይሞላሉ፥መጥመቂያዎችም አዲስ ወይን ጠጅና ዘይት ያፈስሳሉ። \v 25 በመካከላችሁ የላኩት ታላቁ ሠራዊቴ፥የአንበ
|
\v 24 አውድማዎቹ በስንዴ ይሞላሉ፥መጥመቂያዎችም አዲስ ወይን ጠጅና ዘይት ያፈስሳሉ። \v 25 በመካከላችሁ የላኩት ታላቁ ሠራዊቴ፥ የአንበጣ መንጋ፥ ትልቁ አንበጣ፥ ፌንጣና አባ ጮጋሬ የበሏቸውን የምርት ዓመታት እመልስላችኋለሁ።
|
||||||
ጣ መንጋ፥ትልቁ አንበጣ፥ፌንጣና አባ ጮጋሬ የበሏቸውን የምርት ዓመታት እመልስላችኋለሁ።
|
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
||||||
\v 26 ተትረፍርፎ ትበላላችሁ፥ትጠግባላችሁም፤በመካከላችሁም ተዓምራት ያደረገውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላ
|
\v 26 ተትረፍርፎ ትበላላችሁ፥ ትጠግባላችሁም፤ በመካከላችሁም ተዓምራት ያደረገውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውኑ አላመጣም። \v 27 እኔ በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንኩ፥ ሌላም እንደሌለ፥ ከእንግዲህም ወዲይ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውን እንደማላመጣ ታውቃላችሁ።
|
||||||
ችሁ፤ከእንግዲህም ወዲያ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውኑ አላመጣም። \v 27 እኔ በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንኩ፥ሌላም እንደሌለ፥ከእንግዲህም ወዲይ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውን እንደማላመጣ ታውቃላችሁ።
|
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
||||||
\v 30 በሰማያት ድንቆችን፥በምድርም ደም፥እሳትና የጢስ ዓምድ አሳያለሁ። \v 31 ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊ
|
\v 30 በሰማያት ድንቆችን፥በምድርም ደም፥እሳትና የጢስ ዓምድ አሳያለሁ። \v 31 ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊት፥ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ጨረቃም ወደ ደም ትለወጣለች።
|
||||||
ት፥ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ጨረቃም ወደ ደም ትለወጣለች።
|
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
||||||
\v 32 የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል። እግዚአብሔር እንደ ተናገርው፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚያመልጡ ይኖራሉ፤ከት
|
\v 32 የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል። እግዚአብሔር እንደ ተናገርው፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚያመልጡ ይኖራሉ፤ከትሩፋኑም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኛሉ።
|
||||||
ሩፋኑም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኛሉ።
|
|
|
@ -1,3 +1,2 @@
|
||||||
\c 3 \v 1 እነሆ፥በዚያ ወራትና በዚያ ጊዜ፥የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምርኮኞች በምመልስበት ጊዜ፥ \v 2 አሕዛብን ሁሉ እሰበስባለሁ፥ወደ ኢዮሳ
|
\c 3 \v 1 እነሆ፥በዚያ ወራትና በዚያ ጊዜ፥የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምርኮኞች በምመልስበት ጊዜ፥ \v 2 አሕዛብን ሁሉ እሰበስባለሁ፥ወደ ኢዮሳፍጥም ሸለቆ አወርዳቸዋለሁ። በአሕዛብ መካከል ከበተኑአቸው ከሕዝቤና ከርስቴ ከእስራኤል የተነሳ፥ ምድሬን ከመከፋፈላቸው የተነሳ፤ በዚያ እፈር
|
||||||
ፍጥም ሸለቆ አወርዳቸዋለሁ። በአሕዛብ መካከል ከበተኑአቸው ከሕዝቤና ከርስቴ ከእስራኤል የተነሳ፥ምድሬን ከመከፋፈላቸው የተነሳ፤ በዚያ እፈር
|
ድባቸዋለሁ። \v 3 በሕዝቤ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፥ ወንድ ልጅን በሴተኛ አዳሪ ለወጡ፥ ሴት ልጅንም ለወይን ጠጅ ሸጡ፥ጠጡም።
|
||||||
ድባቸዋለሁ። \v 3 በሕዝቤ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፥ ወንድ ልጅን በሴተኛ አዳሪ ለወጡ፥ሴት ልጅንም ለወይን ጠጅ ሸጡ፥ጠጡም።
|
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
||||||
|
ምዕራፍ 3
|
|
@ -57,6 +57,15 @@
|
||||||
"02-12",
|
"02-12",
|
||||||
"02-14",
|
"02-14",
|
||||||
"02-15",
|
"02-15",
|
||||||
"02-17"
|
"02-17",
|
||||||
|
"02-18",
|
||||||
|
"02-20",
|
||||||
|
"02-21",
|
||||||
|
"02-24",
|
||||||
|
"02-26",
|
||||||
|
"02-28",
|
||||||
|
"02-30",
|
||||||
|
"02-32",
|
||||||
|
"03-title"
|
||||||
]
|
]
|
||||||
}
|
}
|
Loading…
Reference in New Issue