From e88e16cb0dd4f230cac09a8339750676de98739a Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Sun, 25 Feb 2018 09:36:56 +0300 Subject: [PATCH] Sun Feb 25 2018 09:36:55 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 02/20.txt | 3 +-- 02/21.txt | 4 +--- 02/24.txt | 3 +-- 02/26.txt | 3 +-- 02/30.txt | 3 +-- 02/32.txt | 3 +-- 03/01.txt | 5 ++--- 03/title.txt | 1 + manifest.json | 11 ++++++++++- 9 files changed, 19 insertions(+), 17 deletions(-) create mode 100644 03/title.txt diff --git a/02/20.txt b/02/20.txt index d656ae0..896dc3a 100644 --- a/02/20.txt +++ b/02/20.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 20 የሰሜንን ጥቃት ፈጻሚዎች ከእናተ አርቃለሁ፥ ወደ ደረቅና ወደ ተተወ ምድር እሰድዳቸዋለሁ። የሠራዊቱ ፊተኛ ጦር ወደ ምሥራቅ ባሕር፥ -የሠራዊቱ ኋለኛ ጦር ወደ ምዕራብ ባሕር ይሄዳል። ግማቱ ይውጣል፥ክርፋቱም ይነሳል፤ታላላቅ ነገሮችንም አደርጋለሁ።» \ No newline at end of file +\v 20 የሰሜንን ጥቃት ፈጻሚዎች ከእናተ አርቃለሁ፥ ወደ ደረቅና ወደ ተተወ ምድር እሰድዳቸዋለሁ። የሠራዊቱ ፊተኛ ጦር ወደ ምሥራቅ ባሕር፥ የሠራዊቱ ኋለኛ ጦር ወደ ምዕራብ ባሕር ይሄዳል። ግማቱ ይውጣል፥ክርፋቱም ይነሳል፤ታላላቅ ነገሮችንም አደርጋለሁ።» \ No newline at end of file diff --git a/02/21.txt b/02/21.txt index 9e54c04..6a78e66 100644 --- a/02/21.txt +++ b/02/21.txt @@ -1,3 +1 @@ -\v 21 እግዚአብሔር ታላላቅ ነገሮችን አድርጓልና፤ምድር ሆይ አትፍሪ፥ደስ ይበልሽ፥ሐሴትም አድርጊ። \v 22 የምድር እንስሶች ሆይ፥የምድረ - በዳ ማሰማሪያዎች ለምልመዋልና፥ዛፎች ፍሬያቸውን አፍርተዋልና፥ የበለስ ዛፎችና ወይኖች ሙሉ ፍሬያቸውን ሰጥተዋልና፤አትፍሩ። -\v 23 የበልግን ዝናብ እንደሚገባ ይሰጣአችኋልና፥እንደ ቀድሞ ዘመን የበልግ ዝናብንና የፀደይን ዝናብ ያካፋላችኋልና፤የጽዮን ሰዎች ሆይ፥ደስ ይበላችሁ፥ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ሐሴት አድርጉ። \ No newline at end of file +\v 21 እግዚአብሔር ታላላቅ ነገሮችን አድርጓልና፤ ምድር ሆይ አትፍሪ፥ ደስ ይበልሽ፥ ሐሴትም አድርጊ። \v 22 የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድረ በዳ ማሰማሪያዎች ለምልመዋልና፥ ዛፎች ፍሬያቸውን አፍርተዋልና፥ የበለስ ዛፎችና ወይኖች ሙሉ ፍሬያቸውን ሰጥተዋልና፤አትፍሩ። \v 23 የበልግን ዝናብ እንደሚገባ ይሰጣአችኋልና፥እንደ ቀድሞ ዘመን የበልግ ዝናብንና የፀደይን ዝናብ ያካፋላችኋልና፤ የጽዮን ሰዎች ሆይ፥ደስ ይበላችሁ፥ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ሐሴት አድርጉ። \ No newline at end of file diff --git a/02/24.txt b/02/24.txt index fac2138..129d583 100644 --- a/02/24.txt +++ b/02/24.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 24 አውድማዎቹ በስንዴ ይሞላሉ፥መጥመቂያዎችም አዲስ ወይን ጠጅና ዘይት ያፈስሳሉ። \v 25 በመካከላችሁ የላኩት ታላቁ ሠራዊቴ፥የአንበ -ጣ መንጋ፥ትልቁ አንበጣ፥ፌንጣና አባ ጮጋሬ የበሏቸውን የምርት ዓመታት እመልስላችኋለሁ። \ No newline at end of file +\v 24 አውድማዎቹ በስንዴ ይሞላሉ፥መጥመቂያዎችም አዲስ ወይን ጠጅና ዘይት ያፈስሳሉ። \v 25 በመካከላችሁ የላኩት ታላቁ ሠራዊቴ፥ የአንበጣ መንጋ፥ ትልቁ አንበጣ፥ ፌንጣና አባ ጮጋሬ የበሏቸውን የምርት ዓመታት እመልስላችኋለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/02/26.txt b/02/26.txt index 43c2644..b031e69 100644 --- a/02/26.txt +++ b/02/26.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 26 ተትረፍርፎ ትበላላችሁ፥ትጠግባላችሁም፤በመካከላችሁም ተዓምራት ያደረገውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላ -ችሁ፤ከእንግዲህም ወዲያ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውኑ አላመጣም። \v 27 እኔ በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንኩ፥ሌላም እንደሌለ፥ከእንግዲህም ወዲይ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውን እንደማላመጣ ታውቃላችሁ። \ No newline at end of file +\v 26 ተትረፍርፎ ትበላላችሁ፥ ትጠግባላችሁም፤ በመካከላችሁም ተዓምራት ያደረገውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውኑ አላመጣም። \v 27 እኔ በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንኩ፥ ሌላም እንደሌለ፥ ከእንግዲህም ወዲይ እፍረትን በሕዝቤ ላይ ከቶውን እንደማላመጣ ታውቃላችሁ። \ No newline at end of file diff --git a/02/30.txt b/02/30.txt index 1d95ea4..2d6ffbe 100644 --- a/02/30.txt +++ b/02/30.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 30 በሰማያት ድንቆችን፥በምድርም ደም፥እሳትና የጢስ ዓምድ አሳያለሁ። \v 31 ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊ -ት፥ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ጨረቃም ወደ ደም ትለወጣለች። \ No newline at end of file +\v 30 በሰማያት ድንቆችን፥በምድርም ደም፥እሳትና የጢስ ዓምድ አሳያለሁ። \v 31 ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊት፥ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ጨረቃም ወደ ደም ትለወጣለች። \ No newline at end of file diff --git a/02/32.txt b/02/32.txt index 4f32e32..12af101 100644 --- a/02/32.txt +++ b/02/32.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 32 የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል። እግዚአብሔር እንደ ተናገርው፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚያመልጡ ይኖራሉ፤ከት -ሩፋኑም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኛሉ። \ No newline at end of file +\v 32 የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል። እግዚአብሔር እንደ ተናገርው፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚያመልጡ ይኖራሉ፤ከትሩፋኑም መካከል እግዚአብሔር የጠራቸው ይገኛሉ። \ No newline at end of file diff --git a/03/01.txt b/03/01.txt index 803218e..8d7bbfc 100644 --- a/03/01.txt +++ b/03/01.txt @@ -1,3 +1,2 @@ -\c 3 \v 1 እነሆ፥በዚያ ወራትና በዚያ ጊዜ፥የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምርኮኞች በምመልስበት ጊዜ፥ \v 2 አሕዛብን ሁሉ እሰበስባለሁ፥ወደ ኢዮሳ -ፍጥም ሸለቆ አወርዳቸዋለሁ። በአሕዛብ መካከል ከበተኑአቸው ከሕዝቤና ከርስቴ ከእስራኤል የተነሳ፥ምድሬን ከመከፋፈላቸው የተነሳ፤ በዚያ እፈር -ድባቸዋለሁ። \v 3 በሕዝቤ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፥ ወንድ ልጅን በሴተኛ አዳሪ ለወጡ፥ሴት ልጅንም ለወይን ጠጅ ሸጡ፥ጠጡም። \ No newline at end of file +\c 3 \v 1 እነሆ፥በዚያ ወራትና በዚያ ጊዜ፥የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ምርኮኞች በምመልስበት ጊዜ፥ \v 2 አሕዛብን ሁሉ እሰበስባለሁ፥ወደ ኢዮሳፍጥም ሸለቆ አወርዳቸዋለሁ። በአሕዛብ መካከል ከበተኑአቸው ከሕዝቤና ከርስቴ ከእስራኤል የተነሳ፥ ምድሬን ከመከፋፈላቸው የተነሳ፤ በዚያ እፈር +ድባቸዋለሁ። \v 3 በሕዝቤ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ፥ ወንድ ልጅን በሴተኛ አዳሪ ለወጡ፥ ሴት ልጅንም ለወይን ጠጅ ሸጡ፥ጠጡም። \ No newline at end of file diff --git a/03/title.txt b/03/title.txt new file mode 100644 index 0000000..8d5fa1e --- /dev/null +++ b/03/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 3 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index cbf3de8..a8e62ea 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -57,6 +57,15 @@ "02-12", "02-14", "02-15", - "02-17" + "02-17", + "02-18", + "02-20", + "02-21", + "02-24", + "02-26", + "02-28", + "02-30", + "02-32", + "03-title" ] } \ No newline at end of file