Wed Jul 05 2017 22:45:54 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
3ec6380ed7
commit
48492213d7
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 24 \v 25 24. እህላችሁን የምትወቁበት አውድማ በእህል የተሸፈነ ይሆናል፤ ዐዲስ የወይን ጭማቂንና የወይራ ዘይትን የምታጠራቅሙባቸው ጋኖችም ሞልተው ይፈሳሉ፡፡
|
||||
25. እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹እንዲያጠቃችሁ የላክሁባችሁ ያ ግዙፍ ሠራዊት፣ ታላቁ የአንበጣ መንጋ የደመሰሰባችሁን ማንኛውንም ነገር መልሼ እሰጣችኋለሁ፡፡
|
||||
\v 24 24. እህላችሁን የምትወቁበት አውድማ በእህል የተሸፈነ ይሆናል፤ ዐዲስ የወይን ጭማቂንና የወይራ ዘይትን የምታጠራቅሙባቸው ጋኖችም ሞልተው ይፈሳሉ፡፡
|
||||
\v 25 25. እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹እንዲያጠቃችሁ የላክሁባችሁ ያ ግዙፍ ሠራዊት፣ ታላቁ የአንበጣ መንጋ የደመሰሰባችሁን ማንኛውንም ነገር መልሼ እሰጣችኋለሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 26 \v 27 26. እናንተም የእኔ ሕዝብ ሆዳችሁ እስኪሞላ ድረስ ትበላላችሁ፤ ከዚያ በኋላም ስላደረግሁላችሁ ድንቅ ነገሮች እኔን አምላካችሁን ታመሰግናላችሁ፤ ከእንግደዲህ ሌሎች ዳግመኛ እንዲያሳፍሯችሁ በፍጹም አላደርግም፡፡
|
||||
27. ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ እኔ ምንጊዜም በመካከላችሁ እንዳለሁ፣ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እደሆንሁና ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ፤ ዳግመኛ ሌሎች እንዲያሳፍራችሁ በፍጹም አልፈቅድም፡
|
||||
\v 26 እናንተም የእኔ ሕዝብ ሆዳችሁ እስኪሞላ ድረስ ትበላላችሁ፤ ከዚያ በኋላም ስላደረግሁላችሁ ድንቅ ነገሮች እኔን አምላካችሁን ታመሰግናላችሁ፤ ከእንግደዲህ ሌሎች ዳግመኛ እንዲያሳፍሯችሁ በፍጹም አላደርግም፡፡
|
||||
\v 27 ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ እኔ ምንጊዜም በመካከላችሁ እንዳለሁ፣ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ እደሆንሁና ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ፤ ዳግመኛ ሌሎች እንዲያሳፍራችሁ በፍጹም አልፈቅድም፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 28 \v 29 28. በኋለኛው ዘመን ለብዙ ሰዎች ከመንፈሴ እሰጣለሁ፤ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ በቀጥታ ከእኔ የሚመጡ መልእክቶችን ያስተላልፋሉ፤ ሽማግሌዎቻችሁ ከእኔ የሆኑ ሕልሞች ያልማሉ፤ ጐበዞቻችሁም ከእኔ የሆኑ ራእዮችን ያያሉ፡፡
|
||||
29. በዚያን ጊዜ ለወንድ ለሴት ባሪያዎች እንኳን መንፈሴን እሰጣለሁ፡፡
|
||||
\v 28 በኋለኛው ዘመን ለብዙ ሰዎች ከመንፈሴ እሰጣለሁ፤ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ በቀጥታ ከእኔ የሚመጡ መልእክቶችን ያስተላልፋሉ፤ ሽማግሌዎቻችሁ ከእኔ የሆኑ ሕልሞች ያልማሉ፤ ጐበዞቻችሁም ከእኔ የሆኑ ራእዮችን ያያሉ፡፡
|
||||
\v 29 በዚያን ጊዜ ለወንድ ለሴት ባሪያዎች እንኳን መንፈሴን እሰጣለሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 30 \v 31 30. በምድርና በሰማይ ያልተለመዱ ነገሮችን አደርጋለሁ፤ በምድር ላይ ብዙ ደም መፍሰስ ይኖራል፤ ግዙፍ ደመናዎች የሚመስል ጭስ የሚወጣውም እጅግ ታላቅ እሳት ይኖራል፡፡
|
||||
31. በሰማይ ፀሐይ ትጨልማለች፣ ጨረቃም እንደ ደም ትቀላለች፤ እኔ እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ ከምፈርድበት ከታላቁና ከሚያስፈራው ቀን በፊት እነዚያ ነገሮች ይሆናሉ፡፡
|
||||
\v 30 በምድርና በሰማይ ያልተለመዱ ነገሮችን አደርጋለሁ፤ በምድር ላይ ብዙ ደም መፍሰስ ይኖራል፤ ግዙፍ ደመናዎች የሚመስል ጭስ የሚወጣውም እጅግ ታላቅ እሳት ይኖራል፡፡
|
||||
\v 31 በሰማይ ፀሐይ ትጨልማለች፣ ጨረቃም እንደ ደም ትቀላለች፤ እኔ እግዚአብሔር በሰዎች ሁሉ ላይ ከምፈርድበት ከታላቁና ከሚያስፈራው ቀን በፊት እነዚያ ነገሮች ይሆናሉ፡፡
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 32 32. ነገር ግን በዚያን ጊዜ እኔን የሚያመልከኝን ማንኛውንም ሰው አድናለሁ፤ በኢየሩሳሌም ያሉ አንዳንድ ሰዎች ከዚያ ጥፋት እንደሚያመልጡ ቃል እገባለሁ፤ የመረጥኋቸው እነርሱ በሕይወት ይኖራሉ፡፡››
|
||||
\v 32 ነገር ግን በዚያን ጊዜ እኔን የሚያመልከኝን ማንኛውንም ሰው አድናለሁ፤ በኢየሩሳሌም ያሉ አንዳንድ ሰዎች ከዚያ ጥፋት እንደሚያመልጡ ቃል እገባለሁ፤ የመረጥኋቸው እነርሱ በሕይወት ይኖራሉ፡፡››
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በዚያን ጊዜ ከኢየሩሳሌምና በይሁዳ ካሉ ሌሎች ቦታዎች ጠላቶቻቸው የወሰዷቸውን ሕዝቦች መልሼ አመጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
2. ከዚያ በኋላ በኢዮሳፍጥ ሸለቆ የሌሎችን አገሮች ሕዝቦች ሁሉ እሰበስባለሁ፤ በእነርሱ ላይ እፈርዳለሁ፤ እቀጣቸውማለሁ ምክንያቱም ሕዝቤን እስራኤልን በታትነዋቸዋል፤ ወደ ሌሎች አገሮችም እንዲሄዱ አስገድደዋቸዋል፤ ምድሬንም እርስ በርሳቸው ተከፋፍለዋል፡፡
|
||||
3. ከሕዝቤ እያንዳንዱን ለማግኘት ዕጣ ተጣጣሉ፣ ከዚያ በኋላም ለጋለሞችና ለሚጠጡት ወይን ጠጅ የሚከፍሉትን ለማግኘት ከእስራኤላውያን ወንዶችና ሴች ልጆች አንዳንዶቹን ሸጡአቸው፡፡
|
||||
\c 3 \v 1 እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በዚያን ጊዜ ከኢየሩሳሌምና በይሁዳ ካሉ ሌሎች ቦታዎች ጠላቶቻቸው የወሰዷቸውን ሕዝቦች መልሼ አመጣቸዋለሁ፡፡
|
||||
\v 2 ከዚያ በኋላ በኢዮሳፍጥ ሸለቆ የሌሎችን አገሮች ሕዝቦች ሁሉ እሰበስባለሁ፤ በእነርሱ ላይ እፈርዳለሁ፤ እቀጣቸውማለሁ ምክንያቱም ሕዝቤን እስራኤልን በታትነዋቸዋል፤ ወደ ሌሎች አገሮችም እንዲሄዱ አስገድደዋቸዋል፤ ምድሬንም እርስ በርሳቸው ተከፋፍለዋል፡፡
|
||||
\v 3 ከሕዝቤ እያንዳንዱን ለማግኘት ዕጣ ተጣጣሉ፣ ከዚያ በኋላም ለጋለሞችና ለሚጠጡት ወይን ጠጅ የሚከፍሉትን ለማግኘት ከእስራኤላውያን ወንዶችና ሴች ልጆች አንዳንዶቹን ሸጡአቸው፡፡
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4. እናንተ የጢሮስና የሲዶና ሰዎች፣ እናንተም የፍልስጥኤም ሰዎች፣ በእኔ ላይ ተቈጥታችኋል ነገር ግን የምትቈጡበት ምንም ምክንያት የላችሁም፤ በእኔ ላይ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ የምትሞክሩ ከሆነ፣ እኔ ፈጥኜ እበቀላችኋለሁ፡፡
|
||||
5. ከቤተ መቅደሴ ብርና ወርቅን እንዲሁም ሌሎች የከበሩ ነገሮችን ወስዳችሁ በራሳችሁ ቤተ መቅደሶች ላይ አደረጋችኋቸው፡፡
|
||||
6. በኢየሩሳሌምና በሌሎች የይሁዳ አካባቢዎች ያሉትን ሕዝቦች ጐትታችሁ ወደ ሩቅ ስፍራ ወስዳችኋቸው ለግሪከ ነጋዴዎችም ሸጣችኋቸው፡፡
|
||||
\v 4 እናንተ የጢሮስና የሲዶና ሰዎች፣ እናንተም የፍልስጥኤም ሰዎች፣ በእኔ ላይ ተቈጥታችኋል ነገር ግን የምትቈጡበት ምንም ምክንያት የላችሁም፤ በእኔ ላይ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ የምትሞክሩ ከሆነ፣ እኔ ፈጥኜ እበቀላችኋለሁ፡፡
|
||||
\v 5 ከቤተ መቅደሴ ብርና ወርቅን እንዲሁም ሌሎች የከበሩ ነገሮችን ወስዳችሁ በራሳችሁ ቤተ መቅደሶች ላይ አደረጋችኋቸው፡፡
|
||||
\v 6 በኢየሩሳሌምና በሌሎች የይሁዳ አካባቢዎች ያሉትን ሕዝቦች ጐትታችሁ ወደ ሩቅ ስፍራ ወስዳችኋቸው ለግሪከ ነጋዴዎችም ሸጣችኋቸው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. ነገር ግን ከሸጣችኋቸው ቦታዎች ሕዝቤ እንዲመለሱ አደርጋቸዋለሁ፣ በእነርሱም ላይ ያደረጋችሁባቸውን በእናንተ ላይ አደርግባችኋለሁ፡፡
|
||||
8. ከዚያ በኋላም ከወንድ ልጆቻችሁና ከሴት ልጆቻችሁ አንዳንዶቹ ለይሁዳ ሕዝብ እንዲሸጡ አደርጋለሁ! እነርሱም በሩቅ ለሚኖሩ ለሳባ ሕዝብ ወገኖች ይሸጣሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡››
|
||||
\v 7 ነገር ግን ከሸጣችኋቸው ቦታዎች ሕዝቤ እንዲመለሱ አደርጋቸዋለሁ፣ በእነርሱም ላይ ያደረጋችሁባቸውን በእናንተ ላይ አደርግባችኋለሁ፡፡
|
||||
\v 8 ከዚያ በኋላም ከወንድ ልጆቻችሁና ከሴት ልጆቻችሁ አንዳንዶቹ ለይሁዳ ሕዝብ እንዲሸጡ አደርጋለሁ! እነርሱም በሩቅ ለሚኖሩ ለሳባ ሕዝብ ወገኖች ይሸጣሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡››
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 9 9. ለሁሉም አገር ሕዝች አውጁ፡- ‹‹ለጦርነት ተዘጋጁ! ወታደሮችን ጠርታችሁ በውጊያ ስፍራቸው እንዲቆሙ ንገሯቸው፡፡
|
||||
\v 10 10. ማረሻዎቻችሁን ወስዳችሁ ሰይፎችን ሥሩባቸው፤ የመግረዣ ማጭዶቻችሁንም ወስዳችሁ ጦሮችን ሥሩባቸው፤ ደካማዎቹ ሰዎች እንኳን ብርቱ ወታደሮች ነን ማለት ይገባቸዋል፡፡
|
||||
\v 9 ለሁሉም አገር ሕዝች አውጁ፡- ‹‹ለጦርነት ተዘጋጁ! ወታደሮችን ጠርታችሁ በውጊያ ስፍራቸው እንዲቆሙ ንገሯቸው፡፡
|
||||
\v 10 ማረሻዎቻችሁን ወስዳችሁ ሰይፎችን ሥሩባቸው፤ የመግረዣ ማጭዶቻችሁንም ወስዳችሁ ጦሮችን ሥሩባቸው፤ ደካማዎቹ ሰዎች እንኳን ብርቱ ወታደሮች ነን ማለት ይገባቸዋል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue