am_jhn_text_ulb/11/21.txt

1 line
368 B
Plaintext

\v 21 ከዚያም ማርታ ኢየሱስን፣ “ጌታ ሆይ፣ አንተ እዚህ ብትኖር ኖሮ ወንድሜ ባልሞተም ነበር፡፡ \v 22 አሁንም ቢሆን የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚሰጥህ ዐውቃለሁ” አለችው፡፡ \v 23 ኢየሱስ፣ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት፡፡