am_jhn_text_ulb/11/21.txt

1 line
368 B
Plaintext
Raw Permalink Normal View History

\v 21 ከዚያም ማርታ ኢየሱስን፣ “ጌታ ሆይ፣ አንተ እዚህ ብትኖር ኖሮ ወንድሜ ባልሞተም ነበር፡፡ \v 22 አሁንም ቢሆን የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚሰጥህ ዐውቃለሁ” አለችው፡፡ \v 23 ኢየሱስ፣ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት፡፡