Wed Mar 04 2020 19:43:39 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-03-04 19:43:39 +03:00
parent a3379a50dc
commit 7721c295e2
3 changed files with 47 additions and 10 deletions

View File

@ -17,18 +17,14 @@
},
{
"title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር",
"body": ""
"body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ባሪያዬን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆር አመጣለሁ፥ ዙፋኑንም እኔ በሸሸግኋቸው በእነዚህ ድንጋዮች ላይ አኖራለሁ እርሱም ማለፊያውን ድንኳኑን በላያቸው ይዘረጋል",
"body": "“ዙፋኑን” የሚለው የንግስናው ስልጣንን ያመለክታል፡፡ “በግብፅ ህዝብ ላይ ንጉስ እንዲሆን አደርጋለሁ፡፡ ዙፋኑን እና ድንኳኑን እናንተ በቀበራችሁት ድንጋይ ላይ ይሆናል፡፡”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ዳስ",
"body": "ትልቅ ድንኳን"
}
]

38
43/11.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,38 @@
[
{
"title": "አጠቃላይ ሀሳብ",
"body": "እግዚአብሄር መልእክቱን መናገሩን ቀጠለ"
},
{
"title": "መጥቶም",
"body": "ይህ የሚያመለክተው የናቡከደነፆር ሙሉ ሰራዊትን ነው፡፡ “የናቡከደነፆር ሰራዊት ይመጣል”"
},
{
"title": "ለሞትም የሚሆነውን ለሞት",
"body": "“ይሞታል ብዬ የወሰንኩት ሁሉ ይሞታል”"
},
{
"title": "ለምርኮ የሚሆነውን ለምርኮ ",
"body": "“ይማረካል ብዬ የወሰንኩት ሁሉ ባቢሎናውያን ይማረካል”"
},
{
"title": "ለሰይፍም የሚሆነውን ለሰይፍ አሳልፎ ይሰጣል",
"body": "“ሰይፍ” ጦርነትን ያመለክታል፡፡ “በጦርነት ይሞታል ብዬ የወሰንኩ በጦርነት ይሞታል”"
},
{
"title": "እሳትን ያነዳል",
"body": "ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሄር እየተናገረ እንደሆነ ነው፡፡ እግዚአብሄር የባቢሎን ሰራዊት ልኮ እሳት እንደሚያነደዱ ይናገራል፡፡ “የባቢሎን ሰራዊት እሳት እንዲያነዱ አደርጋለሁ”"
},
{
"title": "ያቃጥላቸውማል ይማርካቸውማል",
"body": "የግብፅ ጣኦቶችን ያቃጥላሉ ወይም ይወስዱአቸዋል፡፡"
},
{
"title": "እረኛም ደበሎውን እንደሚደርብ እንዲሁ የግብጽን አገር ይደርባል",
"body": "በግብፅ ያለውን ማጥፋት እና መውሰድ እነደ እረኛ ደበሎውን እነደሚደርበ መስሎ ይናገራል፡፡ “እርሱ ግብፅ ያላትን ነገር ሁሉ ይወስዳል ወይም ያጠፋዋል ልክ አንደ እረኛ ደበሎውን እንደሚደርብ”"
},
{
"title": "ሄልዮቱን",
"body": "ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ ስም “የፀሀይ ከተማ” ማለት ነው፡፡ በዚህች ከተማ የፀሃይ አምላክ ጣኦት የሚያመልኩበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡"
}
]

View File

@ -511,6 +511,9 @@
"42-20",
"43-title",
"43-01",
"43-04"
"43-04",
"43-08",
"43-11",
"44-title"
]
}