diff --git a/43/08.txt b/43/08.txt index 4462f59..9260c4e 100644 --- a/43/08.txt +++ b/43/08.txt @@ -17,18 +17,14 @@ }, { "title": "የሰራዊት ጌታ እግዚአብሄር", - "body": "" + "body": "ኤርምያስ ማስተዋል ያለብንን መልእክት ሲያስተላልፍ የሚጠቀመው ሀረግ ነው፡፡ ኤርምያስ 6፡6 እንዴት እንደተረጎመው ተመልከት" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ባሪያዬን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆር አመጣለሁ፥ ዙፋኑንም እኔ በሸሸግኋቸው በእነዚህ ድንጋዮች ላይ አኖራለሁ እርሱም ማለፊያውን ድንኳኑን በላያቸው ይዘረጋል", + "body": "“ዙፋኑን” የሚለው የንግስናው ስልጣንን ያመለክታል፡፡ “በግብፅ ህዝብ ላይ ንጉስ እንዲሆን አደርጋለሁ፡፡ ዙፋኑን እና ድንኳኑን እናንተ በቀበራችሁት ድንጋይ ላይ ይሆናል፡፡”" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "ዳስ", + "body": "ትልቅ ድንኳን" } ] \ No newline at end of file diff --git a/43/11.txt b/43/11.txt new file mode 100644 index 0000000..5528ad2 --- /dev/null +++ b/43/11.txt @@ -0,0 +1,38 @@ +[ + { + "title": "አጠቃላይ ሀሳብ", + "body": "እግዚአብሄር መልእክቱን መናገሩን ቀጠለ" + }, + { + "title": "መጥቶም", + "body": "ይህ የሚያመለክተው የናቡከደነፆር ሙሉ ሰራዊትን ነው፡፡ “የናቡከደነፆር ሰራዊት ይመጣል”" + }, + { + "title": "ለሞትም የሚሆነውን ለሞት", + "body": "“ይሞታል ብዬ የወሰንኩት ሁሉ ይሞታል”" + }, + { + "title": "ለምርኮ የሚሆነውን ለምርኮ ", + "body": "“ይማረካል ብዬ የወሰንኩት ሁሉ ባቢሎናውያን ይማረካል”" + }, + { + "title": "ለሰይፍም የሚሆነውን ለሰይፍ አሳልፎ ይሰጣል", + "body": "“ሰይፍ” ጦርነትን ያመለክታል፡፡ “በጦርነት ይሞታል ብዬ የወሰንኩ በጦርነት ይሞታል”" + }, + { + "title": "እሳትን ያነዳል", + "body": "ይህ የሚያመለክተው እግዚአብሄር እየተናገረ እንደሆነ ነው፡፡ እግዚአብሄር የባቢሎን ሰራዊት ልኮ እሳት እንደሚያነደዱ ይናገራል፡፡ “የባቢሎን ሰራዊት እሳት እንዲያነዱ አደርጋለሁ”" + }, + { + "title": "ያቃጥላቸውማል ይማርካቸውማል", + "body": "የግብፅ ጣኦቶችን ያቃጥላሉ ወይም ይወስዱአቸዋል፡፡" + }, + { + "title": "እረኛም ደበሎውን እንደሚደርብ እንዲሁ የግብጽን አገር ይደርባል", + "body": "በግብፅ ያለውን ማጥፋት እና መውሰድ እነደ እረኛ ደበሎውን እነደሚደርበ መስሎ ይናገራል፡፡ “እርሱ ግብፅ ያላትን ነገር ሁሉ ይወስዳል ወይም ያጠፋዋል ልክ አንደ እረኛ ደበሎውን እንደሚደርብ”" + }, + { + "title": "ሄልዮቱን", + "body": "ይህ የከተማ ስም ነው፡፡ ይህ ስም “የፀሀይ ከተማ” ማለት ነው፡፡ በዚህች ከተማ የፀሃይ አምላክ ጣኦት የሚያመልኩበት ቤተ መቅደስ ነበር፡፡" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 4616539..1f75b42 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -511,6 +511,9 @@ "42-20", "43-title", "43-01", - "43-04" + "43-04", + "43-08", + "43-11", + "44-title" ] } \ No newline at end of file