Mon Feb 17 2020 11:46:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a6d7acaabe
commit
1ab01c021a
24
08/18.txt
24
08/18.txt
|
@ -16,27 +16,23 @@
|
|||
"body": "እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ኤርምያስን የሚወክል ሲሆን እርሱ የተሰማውን ነገርና ስሜቱን አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በጥልቅ የውስጥ ማንነቴ ሕመም ይሰማኛል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እነሆ!",
|
||||
"body": "ይህ ከዚህ ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር አንባቢው ትኩረት እንዲሰጥ የሚያነቃ ነው፡፡ “ትኩረት ስጥ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "የሕዝቤ ሴት ልጅ",
|
||||
"body": "ኤርምያስ ለሴት ልጅ የሚገባውን ዓይነት ፍቅሩን ለይሁዳ ሕዝብ በሚያሳይበት መንገድ ስለ እነርሱ ይናገራል፡፡ ይህንን በኤርምያስ 4፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ከሩቅ አገር",
|
||||
"body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ከግዞት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከግዞት ከሩቅ አገር” ወይም 2) ከይሁዳ ምድር በሙሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድራችን ዙርያ ሁሉ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "እግዚአብሔር በጽዮን የለምን? ወይስ ንጉስዋ በእርስዋ ዘንድ የለምን?",
|
||||
"body": "እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ የይሁዳ ሕዝብ እግዚአብ|ሔር ለምን እነርሱን እንዳላዳናቸው ግራ እንደተጋቡ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በጽዮን ንጉስ ከሆነ ለምን እርሱ እኛን አላዳነንም?” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "በተቀረጹ ምስሎቻቸውና እንዲሁም ከንቱ በሆኑ ባዕዳን ጣዖታት እኔን ለምን አስቆጡኝ?",
|
||||
"body": "“እኔን” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ይህ ጥያቄ በዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እኔ እንዳድናቸው የሚፈልጉ ከሆነ በተቀረጹ ምስሎቻቸው እኔን ሊያስቆጡኝ አይገባም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ ሀሳብ፡-",
|
||||
"body": "ኤርምያስ ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||
"body": "“እኛ” የሚለው ቃል የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡ “እኔ” እና “የእኔ” የሚሉት ቃላት ኤርምያስን ያመለክታሉ፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "መከሩ አልፎአል",
|
||||
"body": "“የመከር ጊዜ አልፎአል”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ነገር ግን እኛ አልዳንንም",
|
||||
"body": "ኤርምያስ የይሁዳ ሕዝብ የሚናገሩትን ያስተላልፋል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እግዚአብሔር እኛን አላዳነንም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በሕዝቤ ሴት ልጅ ስብራት እኔም ተሰብሬአለሁ፣ ጠቁሬማለሁ፡፡ በእርስዋ ላይ በሆኑት አስከፊ ነገሮች እኔ አዝኛለሁ፤ እኔ ተስፋ ቆርጫለሁ",
|
||||
"body": "እነዚህ ዓረፍተ ሃሳቦች አጽንዖት ለመስጠት ከአንድ በላይ መንገድ በመጠቀም ተመሳሳይ ሃሳብ ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በገለዓድ መድኃኒት የለምን? ወይስ በዚያ ሐኪም የለምን? የወገኔ ሴት ልጅ ፈውስ ስለምን አልሆነም?",
|
||||
"body": "እነዚህ ጥያቄዎች የጠጠየቁት የይሁዳ ሕዝብ እንዳልዳኑ ዋናውን ነጥብ ለማስተላለፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በገለዓድ መድኃኒት አለ፣ በዚያ ሐኪሞች አሉ፣ ስለዚህ የውድ ሕዝቤ ፈውስ ለምን እንደማይከናወን ንገሩኝ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -129,6 +129,9 @@
|
|||
"08-08",
|
||||
"08-11",
|
||||
"08-14",
|
||||
"08-16"
|
||||
"08-16",
|
||||
"08-18",
|
||||
"08-20",
|
||||
"09-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue