diff --git a/08/18.txt b/08/18.txt index 84f5cca..233553b 100644 --- a/08/18.txt +++ b/08/18.txt @@ -16,27 +16,23 @@ "body": "እዚህ ላይ “ልብ” የሚለው ኤርምያስን የሚወክል ሲሆን እርሱ የተሰማውን ነገርና ስሜቱን አጽንዖት የሚሰጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ በጥልቅ የውስጥ ማንነቴ ሕመም ይሰማኛል” (ወካይ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "እነሆ!", + "body": "ይህ ከዚህ ቀጥሎ ለሚነገረው ነገር አንባቢው ትኩረት እንዲሰጥ የሚያነቃ ነው፡፡ “ትኩረት ስጥ”" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "የሕዝቤ ሴት ልጅ", + "body": "ኤርምያስ ለሴት ልጅ የሚገባውን ዓይነት ፍቅሩን ለይሁዳ ሕዝብ በሚያሳይበት መንገድ ስለ እነርሱ ይናገራል፡፡ ይህንን በኤርምያስ 4፡11 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእኔ ውድ ሕዝቤ” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ከሩቅ አገር", + "body": "ሊሆኑ የሚችሉ ትርጉሞች፡- 1) ከግዞት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከግዞት ከሩቅ አገር” ወይም 2) ከይሁዳ ምድር በሙሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በምድራችን ዙርያ ሁሉ”" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "እግዚአብሔር በጽዮን የለምን? ወይስ ንጉስዋ በእርስዋ ዘንድ የለምን?", + "body": "እነዚህ ሁለት ጥያቄዎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ የይሁዳ ሕዝብ እግዚአብ|ሔር ለምን እነርሱን እንዳላዳናቸው ግራ እንደተጋቡ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር በጽዮን ንጉስ ከሆነ ለምን እርሱ እኛን አላዳነንም?” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ እና መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "በተቀረጹ ምስሎቻቸውና እንዲሁም ከንቱ በሆኑ ባዕዳን ጣዖታት እኔን ለምን አስቆጡኝ?", + "body": "“እኔን” የሚለው ቃል እግዚአብሔርን ያመለክታል፡፡ ይህ ጥያቄ በዓረፍተ ሃሳብ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ እኔ እንዳድናቸው የሚፈልጉ ከሆነ በተቀረጹ ምስሎቻቸው እኔን ሊያስቆጡኝ አይገባም” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ )" } ] \ No newline at end of file diff --git a/08/20.txt b/08/20.txt new file mode 100644 index 0000000..9d77d0d --- /dev/null +++ b/08/20.txt @@ -0,0 +1,26 @@ +[ + { + "title": "አያያዥ ሀሳብ፡-", + "body": "ኤርምያስ ስለ ይሁዳ ሕዝብ መናገሩን ቀጥሏል፡፡" + }, + { + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "“እኛ” የሚለው ቃል የይሁዳ ሕዝብን ያመለክታል፡፡ “እኔ” እና “የእኔ” የሚሉት ቃላት ኤርምያስን ያመለክታሉ፡፡" + }, + { + "title": "መከሩ አልፎአል", + "body": "“የመከር ጊዜ አልፎአል”" + }, + { + "title": "ነገር ግን እኛ አልዳንንም", + "body": "ኤርምያስ የይሁዳ ሕዝብ የሚናገሩትን ያስተላልፋል፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ነገር ግን እግዚአብሔር እኛን አላዳነንም” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በሕዝቤ ሴት ልጅ ስብራት እኔም ተሰብሬአለሁ፣ ጠቁሬማለሁ፡፡ በእርስዋ ላይ በሆኑት አስከፊ ነገሮች እኔ አዝኛለሁ፤ እኔ ተስፋ ቆርጫለሁ", + "body": "እነዚህ ዓረፍተ ሃሳቦች አጽንዖት ለመስጠት ከአንድ በላይ መንገድ በመጠቀም ተመሳሳይ ሃሳብ ይገልጻሉ፡፡ (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "በገለዓድ መድኃኒት የለምን? ወይስ በዚያ ሐኪም የለምን? የወገኔ ሴት ልጅ ፈውስ ስለምን አልሆነም?", + "body": "እነዚህ ጥያቄዎች የጠጠየቁት የይሁዳ ሕዝብ እንዳልዳኑ ዋናውን ነጥብ ለማስተላለፍ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በገለዓድ መድኃኒት አለ፣ በዚያ ሐኪሞች አሉ፣ ስለዚህ የውድ ሕዝቤ ፈውስ ለምን እንደማይከናወን ንገሩኝ፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index dcd8b2c..8e97a3b 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -129,6 +129,9 @@ "08-08", "08-11", "08-14", - "08-16" + "08-16", + "08-18", + "08-20", + "09-title" ] } \ No newline at end of file