Thu Apr 26 2018 12:06:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-04-26 12:06:15 +03:00
parent 21a5d59d01
commit 7fc3e42bf1
7 changed files with 12 additions and 9 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\c 14 \v 1 \v 2 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን።
\c 14 \v 1 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። \v 2 የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 3 አሦር አያድነንም፤ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም።ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አ
ባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና።
\v 3 አሦር አያድነንም፤ ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም። ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና።

View File

@ -1,3 +1 @@
\v 4 \v 5 \v 6 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤ
ል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ሽታውም እ
ንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል።
\v 4 \v 5 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤ እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። \v 6 ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ ሽታውም እንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል።

1
14/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 14

View File

@ -144,6 +144,11 @@
"13-07",
"13-09",
"13-12",
"13-14"
"13-14",
"13-15",
"13-16",
"14-title",
"14-01",
"14-03"
]
}