From 7fc3e42bf1cab09165aca55b24f6ce3aaa09a484 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: burje_duro Date: Thu, 26 Apr 2018 12:06:15 +0300 Subject: [PATCH] Thu Apr 26 2018 12:06:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 13/15.txt | 2 +- 13/16.txt | 2 +- 14/01.txt | 2 +- 14/03.txt | 3 +-- 14/04.txt | 4 +--- 14/title.txt | 1 + manifest.json | 7 ++++++- 7 files changed, 12 insertions(+), 9 deletions(-) create mode 100644 14/title.txt diff --git a/13/15.txt b/13/15.txt index ca81d2a..8ca47c3 100644 --- a/13/15.txt +++ b/13/15.txt @@ -1 +1 @@ -\v 15 ኤፍሬም በወንድሞቹ መካከል ባለጸጋ ቢሆንም እንኳን፥የምሥራቅ ነፋስ ይመጣል፤የእግዚአብሔር ነፋስ ከምድረ በዳ ይነፍሳል።የኤፍሬም ምንጭ ይደርቃል፥ጉድጓዱም ውኃ አይኖረውም። ጠላቱ የተከበሩ ዕቃዎች ሁሉ ያሉበትን ግምጃ ቤቱን ይበዘብዛል። \ No newline at end of file +\v 15 ኤፍሬም በወንድሞቹ መካከል ባለጸጋ ቢሆንም እንኳን፥ የምሥራቅ ነፋስ ይመጣል፤ የእግዚአብሔር ነፋስ ከምድረ በዳ ይነፍሳል። የኤፍሬም ምንጭ ይደርቃል፥ ጉድጓዱም ውኃ አይኖረውም። ጠላቱ የተከበሩ ዕቃዎች ሁሉ ያሉበትን ግምጃ ቤቱን ይበዘብዛል። \ No newline at end of file diff --git a/13/16.txt b/13/16.txt index 17e8501..82a7850 100644 --- a/13/16.txt +++ b/13/16.txt @@ -1 +1 @@ -\v 16 በአምላኳ ላይ ዐምፃለችና ሰማሪያ በደለኛ ትሆናለች። በሰይፍ ይወድቃሉ፥ብላቴኖቻቸውም ይከሰከሳሉ፥እርጉዝ ሴቶቻቸውም ይቀደዳሉ። \ No newline at end of file +\v 16 በአምላኳ ላይ ዐምፃለችና ሰማሪያ በደለኛ ትሆናለች። በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ብላቴኖቻቸውም ይከሰከሳሉ፥ እርጉዝ ሴቶቻቸውም ይቀደዳሉ። \ No newline at end of file diff --git a/14/01.txt b/14/01.txt index 6976651..469e8f5 100644 --- a/14/01.txt +++ b/14/01.txt @@ -1 +1 @@ -\c 14 \v 1 \v 2 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን። \ No newline at end of file +\c 14 \v 1 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። \v 2 የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን። \ No newline at end of file diff --git a/14/03.txt b/14/03.txt index 5b33d58..e6ee5f2 100644 --- a/14/03.txt +++ b/14/03.txt @@ -1,2 +1 @@ -\v 3 አሦር አያድነንም፤ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም።ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አ -ባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና። \ No newline at end of file +\v 3 አሦር አያድነንም፤ ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም። ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና። \ No newline at end of file diff --git a/14/04.txt b/14/04.txt index ade82b6..fdb20be 100644 --- a/14/04.txt +++ b/14/04.txt @@ -1,3 +1 @@ -\v 4 \v 5 \v 6 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤ -ል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ሽታውም እ -ንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል። \ No newline at end of file +\v 4 \v 5 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤ እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። \v 6 ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ ሽታውም እንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል። \ No newline at end of file diff --git a/14/title.txt b/14/title.txt new file mode 100644 index 0000000..56a42d5 --- /dev/null +++ b/14/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 14 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 3399b89..fd5990a 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -144,6 +144,11 @@ "13-07", "13-09", "13-12", - "13-14" + "13-14", + "13-15", + "13-16", + "14-title", + "14-01", + "14-03" ] } \ No newline at end of file