Thu Apr 26 2018 12:04:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
6a4d005d77
commit
21a5d59d01
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 ነገር ግን ከግብጽ ምድር ያወጣሁህ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ። ከእኔ በቀር አምላክ አታውቅም፥ከእኔም በቀር ሌላ አዳኝ አታ ውቅም። በምድረ በዳ፥በታላቅም የድርቀት ምድር አውቅሁህ። መሰማሪያ ባገኘህ ጊዜ ጠገብህ፥በጠገብህም ጊዜ ልብህ ታበየ፤ከዚህም የተነሳ ረሳኽ
|
||||
ኝ።
|
||||
\v 4 ነገር ግን ከግብጽ ምድር ያወጣሁህ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ። ከእኔ በቀር አምላክ አታውቅም፥ ከእኔም በቀር ሌላ አዳኝ አታውቅም። \v 5 በምድረ በዳ፥ በታላቅም የድርቀት ምድር አውቅሁህ። \v 6 መሰማሪያ ባገኘህ ጊዜ ጠገብህ፥ በጠገብህም ጊዜ ልብህ ታበየ፤ከዚህም የተነሳ ረሳኽኝ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 7 \v 8 እንደ አንበሳ ሆንኩባቸው፥እንደ ነብርም በመንገዳቸው አደባለሁ። ግልገሎቿን እንደ ተነጠቀች ድብ አጠቃቸዋለሁ። ደረታቸውን ቀድ
|
||||
ጄ ከፍታለሁ፥በዚያም እንደ አንበሳ እበላቸዋለሁ፥እንደ ዱር አራዊትም እገነጣጥላቸዋለሁ።
|
||||
\v 7 እንደ አንበሳ ሆንኩባቸው፥እንደ ነብርም በመንገዳቸው አደባለሁ። \v 8 ግልገሎቿን እንደ ተነጠቀች ድብ አጠቃቸዋለሁ። ደረታቸውን ቀድጄ ከፍታለሁ፥በዚያም እንደ አንበሳ እበላቸዋለሁ፥ እንደ ዱር አራዊትም እገነጣጥላቸዋለሁ።
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 እስራኤል ሆይ በረዳትህ በእኔ ላይ ዓምፀሃልና ጥፋትህ እየመጣ ነው።በከተማዎችህ ሁሉ ያድንህ ዘንድ ንጉሥህ አሁን ወዴት ነው? ስለ እነርሱ፥'ንጉሥና መሳፍንቶች ስጠኝ' ብለህ የተናገርክላቸው፥ ገዢዎችህ ወዴት ናቸው? በቁጣዬ ንጉሥ ሰጠሁህ፥በመዓቴም አስወገድኩ
|
||||
ት።
|
||||
\v 9 እስራኤል ሆይ በረዳትህ በእኔ ላይ ዓምፀሃልና ጥፋትህ እየመጣ ነው። \v 10 በከተማዎችህ ሁሉ ያድንህ ዘንድ ንጉሥህ አሁን ወዴት ነው? ስለ እነርሱ፥ 'ንጉሥና መሳፍንቶች ስጠኝ' ብለህ የተናገርክላቸው፥ ገዢዎችህ ወዴት ናቸው? \v 11 በቁጣዬ ንጉሥ ሰጠሁህ፥ በመዓቴም አስወገድኩት።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 12 \v 13 የኤፍሬም ክፋት ተደብሮአል፥በደሉም ተደብሮአል። የምጥ ሕመም ይመጣበታል፥እርሱ ግን ጥበብ የጎደለው ልጅ ነው፤ምክንያቱም የሚወለድበት ጊዜ ቢደርስም ከማኅጸን አይወጣም።
|
||||
\v 12 የኤፍሬም ክፋት ተደብሮአል፥በደሉም ተደብሮአል። \v 13 የምጥ ሕመም ይመጣበታል፥ እርሱ ግን ጥበብ የጎደለው ልጅ ነው፤ ምክንያቱም የሚወለድበት ጊዜ ቢደርስም ከማኅጸን አይወጣም።
|
|
@ -139,6 +139,11 @@
|
|||
"12-13",
|
||||
"13-title",
|
||||
"13-01",
|
||||
"13-03"
|
||||
"13-03",
|
||||
"13-04",
|
||||
"13-07",
|
||||
"13-09",
|
||||
"13-12",
|
||||
"13-14"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue