Thu Apr 26 2018 12:06:14 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2018-04-26 12:06:15 +03:00
parent 21a5d59d01
commit 7fc3e42bf1
7 changed files with 12 additions and 9 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 15 ኤፍሬም በወንድሞቹ መካከል ባለጸጋ ቢሆንም እንኳን፥የምሥራቅ ነፋስ ይመጣል፤የእግዚአብሔር ነፋስ ከምድረ በዳ ይነፍሳል።የኤፍሬም ምንጭ ይደርቃል፥ጉድጓዱም ውኃ አይኖረውም። ጠላቱ የተከበሩ ዕቃዎች ሁሉ ያሉበትን ግምጃ ቤቱን ይበዘብዛል።
\v 15 ኤፍሬም በወንድሞቹ መካከል ባለጸጋ ቢሆንም እንኳን፥ የምሥራቅ ነፋስ ይመጣል፤ የእግዚአብሔር ነፋስ ከምድረ በዳ ይነፍሳል። የኤፍሬም ምንጭ ይደርቃል፥ ጉድጓዱም ውኃ አይኖረውም። ጠላቱ የተከበሩ ዕቃዎች ሁሉ ያሉበትን ግምጃ ቤቱን ይበዘብዛል።

View File

@ -1 +1 @@
\v 16 በአምላኳ ላይ ዐምፃለችና ሰማሪያ በደለኛ ትሆናለች። በሰይፍ ይወድቃሉ፥ብላቴኖቻቸውም ይከሰከሳሉ፥እርጉዝ ሴቶቻቸውም ይቀደዳሉ።
\v 16 በአምላኳ ላይ ዐምፃለችና ሰማሪያ በደለኛ ትሆናለች። በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ብላቴኖቻቸውም ይከሰከሳሉ፥ እርጉዝ ሴቶቻቸውም ይቀደዳሉ።

View File

@ -1 +1 @@
\c 14 \v 1 \v 2 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን።
\c 14 \v 1 እስራኤል ሆይ ከክፋትህ የተነሳ ወድቀሃልና ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። \v 2 የኑዛዜ ቃላት ያዝና ወደ እግዚአብሔር ተመለስ። እንዲህም በሉት፦« የከንፈሮቻችንን ፍሬ ምስጋናችንን እንሰዋልህ ዘንድ፤ክፋታችንን አስወግድ፥በቸርነትም ተቀበለን።

View File

@ -1,2 +1 @@
\v 3 አሦር አያድነንም፤ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም።ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አ
ባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና።
\v 3 አሦር አያድነንም፤ ለጦርነትም ፈረሶችን አንጋልብም። ወይም ከእንግዲህ የእጆቻችንን ሥራዎች 'እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ' አንላቸውም፤ አባት አልባው እንኳ በአንተ ዘንድ ርኅራኄን ያገኛልና።

View File

@ -1,3 +1 @@
\v 4 \v 5 \v 6 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤ
ል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ሽታውም እ
ንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል።
\v 4 \v 5 ከተውኝም በኋላ ወደ እኔ በተመለሱ ጊዜ እፈውሳቸዋለሁ፤ እንዲያው እወዳቸዋለሁ፥ ቁጣዬ ከእርሱ ተመልሶአልና። እኔ ለእስራኤል እንደ ጠል እሆናለሁ፤ እንደ አበባ ያብባል፥ እንደ ሊባኖስም ዝግባ ሥር ይሰዳል። \v 6 ቅርንጫፎቹ ይዘረጋሉ፤ ውበቱ እንደ ወይራ ዛፎች፥ ሽታውም እንደ ሊባኖስ ዝግባዎች ይሆናል።

1
14/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 14

View File

@ -144,6 +144,11 @@
"13-07",
"13-09",
"13-12",
"13-14"
"13-14",
"13-15",
"13-16",
"14-title",
"14-01",
"14-03"
]
}