Wed Jun 26 2019 08:47:10 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
04c7ac4807
commit
50522f6e9b
|
@ -14,5 +14,13 @@
|
|||
{
|
||||
"title": "እነዚህ ብርሃን የበራላቸው ሰዎች ቀምሰው የነበሩት ምንድር ነው?",
|
||||
"body": "እነዚህ ብርሃን የበራላቸው ሰዎች ሰማያዊውን ስጦታ፣የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን ኃይል ቀምሰው ነበር፡፡ (6፡5) "
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የነበሩትና በኋላ የካዱት ማድረግ የማይችሉት ምንድን ነው?",
|
||||
"body": "ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የነበሩትና በኋላ የካዱት እንደገና ለንስሐ መታደስ የማይቻል ነው፡፡ (6፡6)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነዚህ ሰዎች ለንስሐ መታደስ የማይችሉት ለምንድር ነው?",
|
||||
"body": "መታደስ የማይችሉት የእግዚብሔርን ልጅ ለራሳቸው ስለሚሰቅሉት ነው፡፡ (6፡6)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "በጸሐፊው ምሳሌ ዝናብን የምትጠጣ ነገር ግን እሾህንና ኩርንችትን የምታበቅል መሬት ምን ይገጥማታል?",
|
||||
"body": "ዝናብ የምትጠጣ ነገር ግን እሾህና ኩርንችት የምታበቅል መሬት መጨረሻዋ መቃጠል ነው፡፡ (6፡8)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "ጸሐፊው የሚጽፍላቸውን አማኞች በሚመለከት ተስፋ የሚያደርገው ምንድን ነው?",
|
||||
"body": "ጸሐፊው አማኞቹን በሚመለከት፣ ድነታቸውን አስመልክቶ የተሻሉ ነገሮችን ተስፋ ያደርጋል፡፡ (6፡9)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እነዚህን አማኞች በሚመለከት እግዚአብሔር የማይረሳው ምንድን ነው?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ሥራቸውን፣ ፍቅራቸውንና ለቅዱሳን የሰጡትን አገልግሎት አይረሳም፡፡ (6፡10)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አማኞቹ የእግዚአብሔርን ተስፋዎች የሚወርሱትን በምን በምን ሊመስሉ ይገባቸዋል?",
|
||||
"body": "አማኞቹ የእግዚአብሔርን ተስፋዎች የሚወርሱትን በእምነትና በትዕግሥት ሊመስሉ ይገባቸዋል፡፡ (6፡12)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,14 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት አብርሃም ምን ማድረግ ነበረበት?",
|
||||
"body": "አብርሃም እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት በትዕግሥት መጠበቅ ነበረበት፡፡ (6፡13)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት አብርሃም ምን ማድረግ ነበረበት?",
|
||||
"body": "አብርሃም እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት በትዕግሥት መጠበቅ ነበረበት፡፡ (6፡14)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት አብርሃም ምን ማድረግ ነበረበት?",
|
||||
"body": "አብርሃም እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት በትዕግሥት መጠበቅ ነበረበት፡፡ (6፡15)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "እግዚአብሔር ለተስፋው ለምን የመሐላ መተማመኛ ይሰጣል?",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር የእቅዱን የማይለወጥ ባሕርይ ይበልጡን ለማሳየት ለተስፋው የመሐላ መተማመኛ ይሰጣል፡፡ (6፡17)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ለእግዚአብሔር የማይቻል ምንድን ነው? ",
|
||||
"body": "እግዚአብሔር ይዋሽ ዘንድ አይችልም፡፡ (6፡18)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,10 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "የአማኙ በእግዚአብሔር መታመን ለነፍሱ ምን ያደርግለታል?",
|
||||
"body": "የአማኙ በእግዚአብሔር መታመን ለነፍሱ አስተማማኝ መልሕቅ ይሆንለታል፡፡ (6፡19)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ኢየሱስ ለአማኞቹ ቀዳሚ ሆኖ የገባው የት ነው?",
|
||||
"body": "ኢየሱስ ለአማኞቹ ቀዳሚ ሆኖ ከመጋረጃው በስተጀርባ ወደሚገኝ ውስጠኛ ሥፍራ ገባ፡፡ (6፡20)"
|
||||
}
|
||||
]
|
Loading…
Reference in New Issue