diff --git a/06/04.txt b/06/04.txt index 1cff71c..26b175a 100644 --- a/06/04.txt +++ b/06/04.txt @@ -14,5 +14,13 @@ { "title": "እነዚህ ብርሃን የበራላቸው ሰዎች ቀምሰው የነበሩት ምንድር ነው?", "body": "እነዚህ ብርሃን የበራላቸው ሰዎች ሰማያዊውን ስጦታ፣የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን ኃይል ቀምሰው ነበር፡፡ (6፡5) " + }, + { + "title": "ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የነበሩትና በኋላ የካዱት ማድረግ የማይችሉት ምንድን ነው?", + "body": "ከመንፈስ ቅዱስ ተካፋዮች የነበሩትና በኋላ የካዱት እንደገና ለንስሐ መታደስ የማይቻል ነው፡፡ (6፡6)" + }, + { + "title": "እነዚህ ሰዎች ለንስሐ መታደስ የማይችሉት ለምንድር ነው?", + "body": "መታደስ የማይችሉት የእግዚብሔርን ልጅ ለራሳቸው ስለሚሰቅሉት ነው፡፡ (6፡6)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/06/07.txt b/06/07.txt new file mode 100644 index 0000000..978c955 --- /dev/null +++ b/06/07.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +[ + { + "title": "በጸሐፊው ምሳሌ ዝናብን የምትጠጣ ነገር ግን እሾህንና ኩርንችትን የምታበቅል መሬት ምን ይገጥማታል?", + "body": "ዝናብ የምትጠጣ ነገር ግን እሾህና ኩርንችት የምታበቅል መሬት መጨረሻዋ መቃጠል ነው፡፡ (6፡8)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/06/09.txt b/06/09.txt new file mode 100644 index 0000000..f680464 --- /dev/null +++ b/06/09.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +[ + { + "title": "ጸሐፊው የሚጽፍላቸውን አማኞች በሚመለከት ተስፋ የሚያደርገው ምንድን ነው?", + "body": "ጸሐፊው አማኞቹን በሚመለከት፣ ድነታቸውን አስመልክቶ የተሻሉ ነገሮችን ተስፋ ያደርጋል፡፡ (6፡9)" + }, + { + "title": "እነዚህን አማኞች በሚመለከት እግዚአብሔር የማይረሳው ምንድን ነው?", + "body": "እግዚአብሔር ሥራቸውን፣ ፍቅራቸውንና ለቅዱሳን የሰጡትን አገልግሎት አይረሳም፡፡ (6፡10)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/06/11.txt b/06/11.txt new file mode 100644 index 0000000..76bb639 --- /dev/null +++ b/06/11.txt @@ -0,0 +1,6 @@ +[ + { + "title": "አማኞቹ የእግዚአብሔርን ተስፋዎች የሚወርሱትን በምን በምን ሊመስሉ ይገባቸዋል?", + "body": "አማኞቹ የእግዚአብሔርን ተስፋዎች የሚወርሱትን በእምነትና በትዕግሥት ሊመስሉ ይገባቸዋል፡፡ (6፡12)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/06/13.txt b/06/13.txt new file mode 100644 index 0000000..fa7f5d7 --- /dev/null +++ b/06/13.txt @@ -0,0 +1,14 @@ +[ + { + "title": "እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት አብርሃም ምን ማድረግ ነበረበት?", + "body": "አብርሃም እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት በትዕግሥት መጠበቅ ነበረበት፡፡ (6፡13)" + }, + { + "title": "እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት አብርሃም ምን ማድረግ ነበረበት?", + "body": "አብርሃም እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት በትዕግሥት መጠበቅ ነበረበት፡፡ (6፡14)" + }, + { + "title": "እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት አብርሃም ምን ማድረግ ነበረበት?", + "body": "አብርሃም እግዚአብሔር የሰጠውን ተስፋ ለማግኘት በትዕግሥት መጠበቅ ነበረበት፡፡ (6፡15)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/06/16.txt b/06/16.txt new file mode 100644 index 0000000..8de109e --- /dev/null +++ b/06/16.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +[ + { + "title": "እግዚአብሔር ለተስፋው ለምን የመሐላ መተማመኛ ይሰጣል?", + "body": "እግዚአብሔር የእቅዱን የማይለወጥ ባሕርይ ይበልጡን ለማሳየት ለተስፋው የመሐላ መተማመኛ ይሰጣል፡፡ (6፡17)" + }, + { + "title": "ለእግዚአብሔር የማይቻል ምንድን ነው? ", + "body": "እግዚአብሔር ይዋሽ ዘንድ አይችልም፡፡ (6፡18)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/06/19.txt b/06/19.txt new file mode 100644 index 0000000..f96713c --- /dev/null +++ b/06/19.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +[ + { + "title": "የአማኙ በእግዚአብሔር መታመን ለነፍሱ ምን ያደርግለታል?", + "body": "የአማኙ በእግዚአብሔር መታመን ለነፍሱ አስተማማኝ መልሕቅ ይሆንለታል፡፡ (6፡19)" + }, + { + "title": "ኢየሱስ ለአማኞቹ ቀዳሚ ሆኖ የገባው የት ነው?", + "body": "ኢየሱስ ለአማኞቹ ቀዳሚ ሆኖ ከመጋረጃው በስተጀርባ ወደሚገኝ ውስጠኛ ሥፍራ ገባ፡፡ (6፡20)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/07/01.txt b/07/01.txt new file mode 100644 index 0000000..852951a --- /dev/null +++ b/07/01.txt @@ -0,0 +1,18 @@ +[ + { + "title": "መልከጼዴቅ ያሉት ሁለት ማዕረጎች ምንና ምን ናቸው?", + "body": "መልከጼዴቅ የሳሌም ንጉሥና የልዑል እግዚአብሔር ካህን ነበር፡፡(7፡1)" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file