Sat Oct 13 2018 05:38:05 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-13 05:38:05 +03:00
parent ab24e836d1
commit d221c26408
9 changed files with 22 additions and 0 deletions

2
20/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 23 23. ስለዚህ በአሕዛብ መካከል እንደምበትናቸውና ወደ ተለያዩ አገሮች እንደማፈልሳቸው በምድረ በዳ እጄን አንሥቼ በፊታቸው ማልሁ፡፡
\v 24 24. ምክንያቱም ሕጌን ስለ ተላለፉ፣ ሥርዐቴንም ስላልተከተሉ፣ ሰንበቴን እንደ ሌላው ቀን ስላደረጉና አባቶቻቸው ሲያመልኳቸው ከነበሩ ጣዖቶች ጋር ስለ ተጣበቁ ነው፡፡

2
20/25.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 25 25. እኔም መልካም ላልሆነ ሥርዐትና በሕይወት ለማይኖሩበት ሕግ አሳልፌ ሰጠኃቸው፡፡
\v 26 26. እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል ያለኝ መሆኑን እንዲያውቁ አስደነግጣቸው ዘንድ በእሳት በሚያቀርቡት የበኩር ልጅ መሥዋዕት እንዲረክሱ አደረግኃቸው

3
20/27.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 27 27. ስለዚህ የሰው ልጅ ለእስራኤል እንዲህ ብለህ ተናገር፤ ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ‹አባቶቻችሁ ከእኔ ወደ ጣዖቶች ዘወር በማለታቸው አቃለሉኝ፡፡
\v 28 28. ወደ ማልሁላቸው ምድር ካመጣሁዋቸው በኃላ ከፍ ያለ ኮረብታ ወይም ለምለም ዛፍ ባዩ ቁጥር በዚያ ለጣዖቶች መሥዋዕት አቀረቡ፤ ቁርባናቸውንም በማቅረብ ቁጣዬን አነሳሡ፡፡ መልካም መዐዛ ያለውን ዕጣናቸውን ዐጠኑ፤ የመጠጥ ቁርባናቸውንም አፈሰሱ፡፡
\v 29 29. እኔም በዚህ ኮረብታ እንድታመልኩ የነገራችሁ ማን ነው? በማለት ጠየቅሁዋቸው ይህ ቦታ እስከ ዛሬም ድረስ ባማ ተብሎ ይጠራል፤ ትርጒሙም፣ ‹‹የኮረብታ ማምለኪያ›› ማለት ነው፡፡

3
20/30.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 30 30. ስለዚህ ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በል፤ ‹ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ አባቶቻችሁ እንዳደረጉ የምታደርጉት ለምንድነው? ባልዋን ትታ ከሌላ ወንድ ጋር እንደምታመነዝር ሴት እኔን ትታችሁ የረከሱ ጣዖቶች አምልካችኃል፡፡
\v 31 31. ልጆቻችሁን በእሳት መሥዋዕት አድርጋችሁ በማቅረብ ረክሳችኃል፡፡ እናንተ እስራኤላውያን፣ ታዲያ፣ የእኔን ሐሳብ እንድትጠይቁ ልፍቀድላችሁን? በሕያውነቴ እምላለሁ እንድትጠይቁኝ አልፈቅድም ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
\v 32 32. እናንተም፣ ‹‹በዓለም ውስጥ እንዳሉ ሌሎች ሕዝቦች እንሆናለን፤ እነርሱ እንደሚያደርጉት ከእንጨትና ከድንጋይ የተሠሩ ጣዖቶችን እናመልካለን›› አላችሁ፡፡ ነገር ግን ያሰባችሁት ከቶ አይሆንም፡፡

3
20/33.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 33 33. በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ጌታ ያህዌ፤ በብርቱ ክንድና በተዘረጋች እጅ መዓትን በማፍሰስ በላያችሁ እነግሣለሁ፡፡
\v 34 34. በታላቅ ኃይሌ እናንተን ከበተንሁበት ምድር እሰበስባችኃለሁ፡፡
\v 35 35. ወደ አሕዛብ ምድረ በዳ አመጣችኃለሁ፤ በዚያም ፊት ለፊት ከእናንተ ጋር እፋረዳለሁ፡፡

3
20/36.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 36 36. ግብፅ አጠገብ ባለው ምድረ በዳ አባቶቻችሁን እንደ ቀጣሁ እናንተንም እቀጣችኃለሁ፡፡
\v 37 37. እንድትገዙልኝ አደርጋለሁ፤ ከእናንተ ጋር ላደረግሁት ኪዳን እንድትታዘዙ አስገድዳችኃለሁ፡፡
\v 38 38. በእኔ ላይ ያመፁትን በመካከላችሁ ያሉትን ሰዎች አስወግዳለሁ፡፡ አሁን ካሉበት ባቢሎን ባወጣቸው እንኳ ወደ እስራኤል ምድር አይገቡም፡፡ በዚያ ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን የማድረግ ኃይል እንዳለኝ ታውቃላችሁ፡፡

1
20/39.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 39 39. የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፣ ስለ እናንተ ግን ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ የማትሰሙኝ ከሆነ፣ እያንዳንዳችሁ ሂዱና ለጣዖቶቻችሁ ስገዱ፤ ከዚያ በኃላ በእርግጥ ትሰሙኛላችሁ፤ ቁርባናችሁን ለጣዖቶቻችሁ በማቅረብም ከእንግዲህ እኔን አታቃልሉም፡፡

2
20/40.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 40 40. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ በእስራኤል ከፍ ባለው ቅዱስ ኮረብታ በጽዮን ስጦታ ይዛችሁ ትመጣላችሁ፤ ስጦታችሁንና በኩራታችሁን ከተቀደሱ መሥዋዕቶቻችሁ ሁሉ ጋር በዚያ እሻለሁ፡፡
\v 41 41. ተበታትናችሁ ከነበራችሁበት አገሮች ሕዝቦች መካከል አውጥቼ በምሰበስባችሁ ጊዜ መልካም መዐዛ እንዳለው ዕጣን እቀበላችኃለሁ፡፡ ሌሎች ሕዝቦች እያዩ በእናንተ መካከል ቅድስናዬን እገልጣለሁ፡፡

3
20/42.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 42 \v 43 42. ለአባቶቻችሁ ወደ ማልሁላቸው ወደ እስራኤል ምድር ሳመጣችሁ ያንን ያደረግሁ እኔ ያህዌ መሆኔን ታውቃለችሁ፡፡
43. የፈጸማችኃቸውን አሳፋሪ ነገሮችና ራሳችሁንም እንዴት እንዳረከሳችሁ በዚያ ቦታ ታስተውላላችሁ፡፡
\v 44 44. እስራኤላውያን ሆይ፣ እንደ ክፉ መንገዳችሁና እንደ ብልሹ ተግባራችሁ ሳይሆን፣ ስለ ስሜ ስል በምጐበኛችሁ ጊዜ እኔ ያህዌ የተናገርሁትን እንደማደርግ ታውቃላችሁ ይላል ጌታ ያህዌ፡፡