Sat Oct 13 2018 05:36:05 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-13 05:36:05 +03:00
parent e3023ab8e6
commit ab24e836d1
9 changed files with 23 additions and 2 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 2 \v 3 2. ያህዌም እንዲህ የሚል መልእክት ሰጠኝ
3. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህ ብለህ ንገሩቸው፣ ‹የመጣችሁት ከእኔ መልእክት ለመስማት ነውን? በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ከእኔ ጠይቃችሁ እንድትረዱ አልፈቅድም› ይላል ጌታ ያህዌ፡፡
\v 2 2. ያህዌም እንዲህ የሚል መልእክት ሰጠኝ
\v 3 3. ‹‹የሰው ልጅ ሆይ፣ ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህ ብለህ ንገሩቸው፣ ‹የመጣችሁት ከእኔ መልእክት ለመስማት ነውን? በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ከእኔ ጠይቃችሁ እንድትረዱ አልፈቅድም› ይላል ጌታ ያህዌ፡፡

5
20/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
\v 4 4. እነዚህን ሰዎች ለማስጠንቀቅ ፈቃደኛ ከሆንህ፣ የቀድሞ አባቶቻቸውን አስጸያፊ ተግባር ግለጽላቸው፡፡
\v 5 5. እንዲህም በላቸው፣ ‹እስራኤልን በመረጥሁበት ቀን፣ ገና በግብፅ እያሉ ለእስራኤል እጄን አንሥቼ ማልሁላቸው፤ እንዲህም አልኃቸው፣ ‹እኔ ያህዌ አምላካችሁ ነኝ፡፡
\v 6 6. ከግብፅ አውጥቼ እኔ ወደ መረጥሁላችሁ ምድር አመጣችኃለሁ፤ ያ ምድር በዓለም ካሉ ቦታዎች ሁሉ በጣም የተዋበ ምድር ነው፡፡

1
20/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 7 7. እያንዳንዳችሁ የምትወዷቸውን ርኩስ ጣዖቶች አስወግዱ፤ በግብፅ ጣዖቶችም ራሳችሁን አታርክሱ፤ ይህን የምለው እኔ አምላካችሁ ያህዌ ነኝ፡፡››

2
20/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 8 8. እነርሱ ግን እኔ ላይ ዐመፁ፤ ሊሰሙኝም አልፈለጉም፡፡ የሚወዷቸውን ርኩስ ጣዖቶች አላራቁም፡፡ እኔም በዚያው በግብፅ ምድር መዓቴን በላያቸው ላፈስስ፣ ቁጣዬንም ላወርድባቸው ወስኜ ነበር፡፡
\v 9 9. ነገር ግን ሌሎች ሕዝቦች እንዳያፌዙና እኔን ኃይል የለውም እንዳይሉ ስለ ስሜ ክብር ያንን ከማድረግ ተቆጠብሁ፤ ሕዝቤን ከግብፅ ሳወጣ እንዲያዩ ፈለግሁ፡፡

3
20/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 10 10. ስለዚህ ከግብፅ አውጥቼ ወደ ምድረ በዳ አመጣኃቸው፡፡
11. \v 11 እንዲታዘዙትና በሕይወትም እንዲኖሩ ሕጌንና ሥርዐቴን ሁሉ ሰጠኃቸው፡፡
12. \v 12 ደግሞም፣ እኔ ያህዌ ለክብሬ እንደ ለየኃቸው ያውቁ ዘንድ በእኔና በእነርሱ መካከል ምልክት እንዲሆን ሰንበትን ሰጠኃቸው፡፡

2
20/13.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 13 13. ነገር ግን የእስራኤል ሕዝብ በምድረ በዳ ዐመፁብኝ፤ ቢጠብቁት ኖሮ በሕይወት ያኖራቸው የነበረውን ትእዛዜን አልጠበቁም፤ ሕጌንም ተላለፉ፣ ሰንበቴንም እንደ ማንኛውም ሌላ ቀን አደረጉት፡፡ እኔም እጅግ ተቆጥቼ በምድረ በዳም ላጠፋቸው ወስኜ ነበር፡፡
\v 14 14. ነገር ግን ሌሎች ሕዝቦች እኔን እንዳያቃልሉና ሕዝቤን ከግብፅ ማውጣት የምችል ኃያል አምላክ መሆኔን እንዲያዩ ስሜ እንዳይረክስ ስለ ስሜ ተጠነቀቅሁ፡፡

3
20/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 15 15. ደግሞም ከምድር ሁሉ ይልቅ ውብ ወደ ሆነችው፣ እንደምሰጣቸውም ቃል ወደ ገባሁላቸው ምድር እንደማላስገባቸው እጆቼን አንሥቼ ማልሁ፡፡
\v 16 16. ምክንያቱም ሕጐቼን ተላልፈዋል፤ ሥርዐቴን አልጠበቁም፤ ሰንበቴን እንደ ሌላው ቀን አድርገዋል፤ ጣዖቶችን በማምለክ ጸንተዋል፡፡
\v 17 17. እኔ ግን በምድረ በዳ እንዳላጠፋቸው እጅግ ራራሁላቸው፡፡

3
20/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 18 18. ለልጆቻቸውም እንዲህ አልኃቸው፣ አባቶቻችሁ እንዳደረጉት አታድርጉ፤ ጣዖቶቻቸውን አታምልኩ፡፡
\v 19 19. እኔ አምላካችሁ ያህዌ ነኝ፡፡ ሕጌንና ትእዛዜን በጥንቃቄ ጠብቁ፡፡
\v 20 20. እናንተ የእኔ ለመሆናችሁ ምልክት የሆነውን ሰንበቴን አክብሩ፡፡

2
20/21.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 21 21. ሆኖም፣ ልጆቻቸውም በእኔ ላይ ዐመፀ፤ ቢታዘዙት ኖሮ፣ በሕይወት የሚኖሩበትን ሥርዐቴን አልተከተሉም፤ ሕጌን ለመጠበቅ አልተጉም፤ ሰንበቴንም እንደ ሌላው ቀን አደረጉ፡፡ እኔም በምድረ በዳ አጠፋቸዋለሁ፡፡ ብዬ ነበር፡፡
\v 22 22. ነገር ግን ከግብፅ ሳወጣቸው ያዩ ሕዝቦች ያህዌ ኃይል የለውም ብለው እንዳይሳለቁ ያንን ከማድረግ ተቆጠብሁ፡፡