Sat Oct 13 2018 05:30:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-10-13 05:30:04 +03:00
parent 19d93be37c
commit c946b0677e
6 changed files with 11 additions and 2 deletions

View File

@ -1 +1 @@
\v 23 \v 22 22. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ ላይ አንድ ቅርንጫፍ ወስጄ እተክለዋለሁ፤ ከቀንበጦቹ ጫፍ አንዱን ቀንጥሼ ከፍ ባለ ተራራ ላይ እተክለዋለሁ፡፡ ቅርንጫፎች ያወጣል፤ ፍሬ ያፈራል፤ ያማረ ዝግባም ይሆናል፡፡ የወፍ ዐይነት ሁሉ መኖሪያውን በዚያ ያደርጋል፤ በቅርንጫፎቹም ጥላ ሥር ያርፋል፡፡
\v 23 22. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ ላይ አንድ ቅርንጫፍ ወስጄ እተክለዋለሁ፤ ከቀንበጦቹ ጫፍ አንዱን ቀንጥሼ ከፍ ባለ ተራራ ላይ እተክለዋለሁ፡፡ \v 22 ቅርንጫፎች ያወጣል፤ ፍሬ ያፈራል፤ ያማረ ዝግባም ይሆናል፡፡ የወፍ ዐይነት ሁሉ መኖሪያውን በዚያ ያደርጋል፤ በቅርንጫፎቹም ጥላ ሥር ያርፋል፡፡

View File

@ -1 +1 @@
\v 23 23. ረጃጅም ዛፎችን የማስወግድ፣ ትንንሾቹን የማሳድግ እኔ ያህዌ መሆኔን የዱር ዛፎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡ የለመለመውን ትልቅ ዛፍ አጠወልጋሁ፣ የደረቀውንም ዛፍ አለመልማለሁ፡፡ እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፤ የተናገርሁትም በእርግጥ ይፈጸማል፡፡
\v 24 ረጃጅም ዛፎችን የማስወግድ፣ ትንንሾቹን የማሳድግ እኔ ያህዌ መሆኔን የዱር ዛፎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡ የለመለመውን ትልቅ ዛፍ አጠወልጋሁ፣ የደረቀውንም ዛፍ አለመልማለሁ፡፡ እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፤ የተናገርሁትም በእርግጥ ይፈጸማል፡፡

2
18/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\c 18 \v 1 1. የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
\v 2 2. ስለ እስራኤል ምድር፣ ‹‹ወላጆች ጐምዛዛ የወይን ፍሬ በሉ፤ ነገር ግን የልጆቻቸውን ጥርስ አጠረሱ›› የሚል ምሳሌ ትናገራላችሁ፡፡ እንዲህ ስትሉ የቀደሙ ወላጆቻችሁ ለፈጸሙት ኃጢአት እናንተ እየተቀጣችሁ መሆኑን መናገራችሁ ነው፡፡

2
18/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 3 3. ነገር ግን እኔ ጌታ ያህዌ በሕያውነቴ አምላሁ፤ እናንተ እስኤላውያን ከእንግዲህ ይህን ምሳሌ አትናገሩም፡፡
\v 4 4. የእያንዳንዱ ሰው ሕይወት የእኔ ነው፤ የወላጅም ሆነ የልጅ ሕይወት የእኔ ነው፤ ኃጢአትን የሚደርጉ በኃጢአታቸው ይሞታሉ፡፡

2
18/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 5 5. አንድ ሰው ጻድቅ ፍትሐዊና ቀና ቢሆን፣
\v 6 6. በኮረብታው ላይ ባለው መስገጃ ለጣዖት የተሠዋ ሥጋ አይበላም፤ ሌሎቹ እስራኤላውያን እንደሚደርጉት አማልክት እንዲረዱት አይጠይቅም፣ ከለላ ሰው ሚስት ጋር ወይም የወር አበባ ከታያት ሴት ጋር አይተኛም

3
18/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 7 7. ማንንም አይጨቁንም፤ በመያዣ የያዘውን ፀሐይ ከመግባቷ በፊት ይመልሳል፡፡ አይቆምም፤ ለተራቡ ያበላል፤ ለታረዘ ያለብሳል፤
\v 8 8. ገንዘቡን በወለድ አያበድርም፤ ክፉ ከመሥራት ይቆጠባል፤ ሁሌም ትክክልና ቀና በሆነ ሁኔታ ይወስናል፤
\v 9 9. በቅንነት ለሕጐቼ ይታዘዛል፤ እንዲህ ያለው ሰው በእርግጥ ጻድቅ ነው፤ በሕይወትም ይኖራል፡፡ ይህን የተናገርሁ እኔ ጌታ ያህዌ ነኝ፡፡