diff --git a/17/22.txt b/17/22.txt index a091fee..b5d3904 100644 --- a/17/22.txt +++ b/17/22.txt @@ -1 +1 @@ -\v 23 \v 22 22. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ ላይ አንድ ቅርንጫፍ ወስጄ እተክለዋለሁ፤ ከቀንበጦቹ ጫፍ አንዱን ቀንጥሼ ከፍ ባለ ተራራ ላይ እተክለዋለሁ፡፡ ቅርንጫፎች ያወጣል፤ ፍሬ ያፈራል፤ ያማረ ዝግባም ይሆናል፡፡ የወፍ ዐይነት ሁሉ መኖሪያውን በዚያ ያደርጋል፤ በቅርንጫፎቹም ጥላ ሥር ያርፋል፡፡ \ No newline at end of file +\v 23 22. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ከረጅሙ ዝግባ ጫፍ ላይ አንድ ቅርንጫፍ ወስጄ እተክለዋለሁ፤ ከቀንበጦቹ ጫፍ አንዱን ቀንጥሼ ከፍ ባለ ተራራ ላይ እተክለዋለሁ፡፡ \v 22 ቅርንጫፎች ያወጣል፤ ፍሬ ያፈራል፤ ያማረ ዝግባም ይሆናል፡፡ የወፍ ዐይነት ሁሉ መኖሪያውን በዚያ ያደርጋል፤ በቅርንጫፎቹም ጥላ ሥር ያርፋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/17/24.txt b/17/24.txt index 0648cb4..d36e0d9 100644 --- a/17/24.txt +++ b/17/24.txt @@ -1 +1 @@ -\v 23 23. ረጃጅም ዛፎችን የማስወግድ፣ ትንንሾቹን የማሳድግ እኔ ያህዌ መሆኔን የዱር ዛፎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡ የለመለመውን ትልቅ ዛፍ አጠወልጋሁ፣ የደረቀውንም ዛፍ አለመልማለሁ፡፡ እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፤ የተናገርሁትም በእርግጥ ይፈጸማል፡፡ \ No newline at end of file +\v 24 ረጃጅም ዛፎችን የማስወግድ፣ ትንንሾቹን የማሳድግ እኔ ያህዌ መሆኔን የዱር ዛፎች ሁሉ ያውቃሉ፡፡ የለመለመውን ትልቅ ዛፍ አጠወልጋሁ፣ የደረቀውንም ዛፍ አለመልማለሁ፡፡ እኔ ያህዌ ይህን ተናግሬአለሁ፤ የተናገርሁትም በእርግጥ ይፈጸማል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/18/01.txt b/18/01.txt new file mode 100644 index 0000000..5021122 --- /dev/null +++ b/18/01.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\c 18 \v 1 1. የያህዌ ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤ +\v 2 2. ስለ እስራኤል ምድር፣ ‹‹ወላጆች ጐምዛዛ የወይን ፍሬ በሉ፤ ነገር ግን የልጆቻቸውን ጥርስ አጠረሱ›› የሚል ምሳሌ ትናገራላችሁ፡፡ እንዲህ ስትሉ የቀደሙ ወላጆቻችሁ ለፈጸሙት ኃጢአት እናንተ እየተቀጣችሁ መሆኑን መናገራችሁ ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/18/03.txt b/18/03.txt new file mode 100644 index 0000000..b0405cc --- /dev/null +++ b/18/03.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 3 3. ነገር ግን እኔ ጌታ ያህዌ በሕያውነቴ አምላሁ፤ እናንተ እስኤላውያን ከእንግዲህ ይህን ምሳሌ አትናገሩም፡፡ +\v 4 4. የእያንዳንዱ ሰው ሕይወት የእኔ ነው፤ የወላጅም ሆነ የልጅ ሕይወት የእኔ ነው፤ ኃጢአትን የሚደርጉ በኃጢአታቸው ይሞታሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/18/05.txt b/18/05.txt new file mode 100644 index 0000000..83c1219 --- /dev/null +++ b/18/05.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 5 5. አንድ ሰው ጻድቅ ፍትሐዊና ቀና ቢሆን፣ +\v 6 6. በኮረብታው ላይ ባለው መስገጃ ለጣዖት የተሠዋ ሥጋ አይበላም፤ ሌሎቹ እስራኤላውያን እንደሚደርጉት አማልክት እንዲረዱት አይጠይቅም፣ ከለላ ሰው ሚስት ጋር ወይም የወር አበባ ከታያት ሴት ጋር አይተኛም \ No newline at end of file diff --git a/18/07.txt b/18/07.txt new file mode 100644 index 0000000..b24abd6 --- /dev/null +++ b/18/07.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 7 7. ማንንም አይጨቁንም፤ በመያዣ የያዘውን ፀሐይ ከመግባቷ በፊት ይመልሳል፡፡ አይቆምም፤ ለተራቡ ያበላል፤ ለታረዘ ያለብሳል፤ +\v 8 8. ገንዘቡን በወለድ አያበድርም፤ ክፉ ከመሥራት ይቆጠባል፤ ሁሌም ትክክልና ቀና በሆነ ሁኔታ ይወስናል፤ +\v 9 9. በቅንነት ለሕጐቼ ይታዘዛል፤ እንዲህ ያለው ሰው በእርግጥ ጻድቅ ነው፤ በሕይወትም ይኖራል፡፡ ይህን የተናገርሁ እኔ ጌታ ያህዌ ነኝ፡፡ \ No newline at end of file