Sat Oct 13 2018 05:24:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
29b9616243
commit
b80ab98f7d
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 49 49. እኔ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ በራሴ እምላለሁ፤ አንቺና ሴት ልጆችሽ ያደረጋችሁትን እህትሽ ሰዶምና ልጆቿ እንኳ አላደረጉም፡፡
|
||||
50. \v 50 የእኅትሽ የሰዶም ኀጢአት ይህ ነው፤ እርሷና ሴት ልጆቿ እብሪተኞች፣ ጥጋበኞችና ደንታ ቢሶች ነበሩ፤ ድኾችንና ችግረኞችን አይረዱም ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 51 ኩራተኞች ነበሩ፤ በፊቴ አስጸያፊ ተግባር መፈጸማቸውን ባየሁ ጊዜም አስወገድኃቸው፡፡
|
||||
52. \v 52 ሰማርያም ብትሆን የአንቺን ግማሽ ያህል እንኳ ኃጢአት አልሠራችም፤ ከእርሷ ይበልጥ አንቺ እጅግ አስጸያፊ የሆነ ኀጢአት አድርገሻል፡፡ የአንቺ ርኩሰት ከሰማርያ ጋር ሲመዘን እነርሱን ምንም በደል የሌለባቸው ያስመስላቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 53 53. የአንቺ ኀጢአት እጅግ የከፋ በመሆኑ የእነርሱን ዐመፅ ቀላል ያደርገዋል፡፡ ስለዚህም ከእነርሱ የበለጠ እቀጣሻለሁ፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ታፍሪያለሽ እጅግም ትዋረጂያለሽ፡፡
|
||||
\v 54 54. ሆኖም፣ አንድ ቀን የሰዶምና የሰማርያን፣ በአጠገባቸው ያሉ ከተሞችንም ምርኮ እመልሳለሁ፤ የእነርሱን በምመልስበት ጊዜ፣ የአንቺንም ምርኮ እመልሳለሁ፡፡
|
||||
\v 55 55. ካደረግሽው ክፉ ተግባር የተነሣ በጣም ታፍሪያለሽ፤ ይህም የእነዚያ ከተማ ሰዎችን ደስ ያሰኛቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 56 56. የሰዶምና የሰማርያ ሰዎች እንደ ገና ይበለጽጋሉ፤ አንቺና አጠገብሽ ያሉ ከተሞች ሰዎችም እንደ ገና ትበለጽጋላችሁ፡፡
|
||||
\v 57 57. የሰዶም ሰዎችን እጅግ ንቀሻቸው ነበር፤
|
||||
\v 58 58. ይህም ከእርሷ ይልቅ አንቺ የበለጠ ዐመፀኛ መሆንሽ ከመገለጡ በፊት ነበር፡፡ አሁን ደግሞ የኤዶምና የፍልስጥኤም ሰዎች ይሰድቡሻል፤ ይንቁሻል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 59 59. በስድነትሽና በአስጸያፊ ተግባርሽ ቅጣትሽን መቀበል አለብሽ፤ ይህን የተናገርሁ እኔ ያህዌ ነኝ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 60 60. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ቃል ኪዳኔን በማፍረስ መሐላዬን ንቀሻልና ተገቢውን ቅጣት ከእኔ ዘንድ ትቀበያለሽ፡፡
|
||||
\v 61 61. ነገር ግን በወጣትነትሽ ዘመን ከአንቺ ጋር የገባሁን ቃል ኪዳን አስታውሳለሁ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue