Sat Oct 13 2018 05:22:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
dab00abb6e
commit
29b9616243
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 25 \v 26 25. በየዐውራ መንገዱ ዳር የጣዖት ማምለኪያ ቦታዎችን ሠርተሸ ውበትሽን አረከሰሽ፤ ለዐላፊ አግዳሚ ሁሉ ሰውነትሽን አሳልፈሽ እየሰጠሸ በየቀኑ አመንዝራነትሽን አበዛሽ፡፡
|
||||
26. እነዚያ ቅንዝረኞች ግብፃውያን ጐረቤቶችሽ ከአንቺ ጋር የዝሙት ሥራ እንዲፈጽሙ አደረግሽ፤ እኔን ለማስቆጣት ምንዝርናሽን አበዛሽ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 27 \v 28 \v 29 27. ስለዚህ እኔ ቀጣሁሽ፤ አንዳንድ የአገርሽን ክፍሎች ጠላቶችሽ እንዲይዙ አደረግሁ፡፡ ስግብግብ ጠላቶችሽ ፍልስጥኤማውያን እንዲያሸንፉሽ አደረግሁ፤ እነርሱ ራሳቸው እንኳ በዚህ ወራዳ ተግባርሽ ደንግጠዋል፡፡
|
||||
28. ምንጊዜም ፍላጐትሽ ከብዙ ወንዶች ጋር መተኛት በመሆኑ፣ አሦራውያን ሰራዊት ጋር እንኳ አመነዘርሽ፤ ይህም ሁሉ ገና አልረካሽም፡፡
|
||||
29. የነጋዴች አገር ከሆነችው ከባቢሎን ሰራዊትም ጋር አመነዘርሽ፤ እነርሱም ቢሆኑ አላረኩሽም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 30 \v 31 እኔ ጌታ ያህዌ እንዲህ እላለሁ፤ ኅፍረተ ቢስ እንደ ሆነች አመንዝራ ሴት ይህን ሁሉ ማድረግሽ፣ ፍትወትሽን መቆጣጠር የማትችዪ መሆንሽንና ፍላጐትሽን ለማርካት ማንኛውንም ልቅ የዝሙት ሥራ ከመፈጸም ወደ ኃላ እንደማትዪ ያሳያል፡፡
|
||||
31. በየከተማው አደባባይ ጣዖቶችን የምታመልኪባቸው ቦታዎች ባሠራሽ ጊዜ እንደ ማንኛዋም ዝሙት አዳሪ አልነበርሽም፤ ዝሙት አዳሪዎች ገንዘብ ይጠይቃሉ፤ አንቺ ግን ለዝሙት ሥራሽ ገንዘብ መቀበል አልፈለግሽም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 32 አንቺ ከገዛ ባሏ ይልቅ ሌሎችን የምታስተናግድ አመንዝራ ነሽ፡፡
|
||||
\v 33 33. ማንኛዋም አመንዝራ ሴት ገንዘብ ይከፈላት ነበር፤ አንቺ ግን ገንዘብ በመቀበል ፈንታ ለወዳጆችሽ ስጦታ ታበረክቺአለሽ፤ ከየአቅጣጫው መጥተው ከአንቺ ጋር እንዲያመነዝሩ መደለያ ገንዘብ ትሰጪያለሽ፡፡
|
||||
\v 34 34. ምንም እንኳ ተግባርሽ የዝሙት አዳሪ ሴት ቢሆንም፣ ከሌሎች ዝሙት አዳሪዎች የተለየሽ ሆነሻል፤ እነርሱ ለአንቺ ገንዘብ ሊከፍሉሽ ሲገባ በተቃራኒው አንቺ ገንዘብ ትሰጫቸዋለሽ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 35 35. አንቺ አመንዝራ ኢየሩሳሌም ጌታ ያህዌ የሚለውን ስሚ፤
|
||||
\v 36 36. እርሱ እንዲህ ይላል፣ ‹‹በዙሪያሽ ካሉ ሁሉ ጋር አመንዝረሻል፤ ከወንድ ጣዖቶችሽ ጋር ተኝተሻል
|
||||
37. \v 37 ልጆችሽንም መሥዋዕት አድርገሽ አቅርበሽላቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 38 በዚህ ምክንያት የወደድሻቸውንና የጠላሻቸውን ውሽሞችሽን እሰበስባለሁ፤ በፊታቸው እርቃንሽን አደርግሻለሁ፤ እነርሱም ኅፍረተ ሥጋሽን ያያሉ፡፡
|
||||
39. \v 39 ለአመንዝራና ለነፍሰ ገዳይ ሴቶች በሚገባው ፍርድ እቀጣሻለሁ፤ በቅናቴና በቁጣየ አጠፋሻለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 40 40. ለጠላቶችሽ አሳልፌ እሰጥሻለሁ፤ እነርሱም የማምለኪያ ቦታሽንና መሠዊያሽን ያፈርሳሉ፤ ልብስሽን ይገፉሻል፤ ምርጥ ጌጣጌጥሽን ይቀሙሻል፤ ዕርቃንሽንና ባዶ እጅሽን ያስቀሩሻል፡፡
|
||||
\v 41 41. በድንጋይ ወግሮ፣ በሰይፍ ቆራርጦ የሚገድልሽን ሕዝብ በአንቺ ላይ ያመጣሉ፡፡
|
||||
42. \v 42 ቤቶችሽን ያቃጥላሉ፤ በብዙ ሴቶችም ፊት ይቀጡሻል፡፡ ግልሙትናሽንና ከአንቺ ጋር ለሚተኙ ሰዎች ዋጋ መክፈልሽን ለማስተው ይህን ሁሉ አንቺ ላይ እንዲያደርሱ እተዋቸዋለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
43. ከዚያ በኃላ በአንቺ ላይ የነበረው ቁጣዬ ይበርዳል፤ የቅናት ቁጣዬም ከአንቺ ይርቃል፤ ከእንግዲህም በአንቺ ላይ አልቆጣም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 44 44. በልጅነትሽ ዘመን ለአንቺ ያደረግሁትን ሁሉ ረሳሽ፤ እኔን ለማስቆጣትም እነዚህን ክፉ ነገሮች ሁሉ አደረግሽ፡፡ ከሌሎች መጥፎ ተግባሮችሽ በተጨማሪ የዝሙት ኃጢአቶችንም አበዛሽ፡፡ ስለዚህ ጌታ ያህዌ እነዚህን ሁሉ በማድረግሽ እቀጣሻለሁ ይላል፡፡
|
||||
\v 45 45. በምሳሌ የሚናገር ሁሉ፣ ‹‹ሴት ልጅ በእናቷ ትወጣለች›› በማለት ስለ አንቺ ይናገራል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 46 46. በእርግጥም አንቺ በእናትሽ ወጥተሻል፤ እናትሽ ባሏንና ልጆቿን ጠልታ ነበር፤ አንቺም ባሎቻቸውንና ልጆቻቸውን እንደ ተጸየፉ እኅቶችሽ ነሽ፡፡ አባታችሁ ራ እናታችሁ ኬጢያዊት ነበሩ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue