diff --git a/16/25.txt b/16/25.txt new file mode 100644 index 0000000..bf498e4 --- /dev/null +++ b/16/25.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 25 \v 26 25. በየዐውራ መንገዱ ዳር የጣዖት ማምለኪያ ቦታዎችን ሠርተሸ ውበትሽን አረከሰሽ፤ ለዐላፊ አግዳሚ ሁሉ ሰውነትሽን አሳልፈሽ እየሰጠሸ በየቀኑ አመንዝራነትሽን አበዛሽ፡፡ +26. እነዚያ ቅንዝረኞች ግብፃውያን ጐረቤቶችሽ ከአንቺ ጋር የዝሙት ሥራ እንዲፈጽሙ አደረግሽ፤ እኔን ለማስቆጣት ምንዝርናሽን አበዛሽ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/27.txt b/16/27.txt new file mode 100644 index 0000000..1ac9b65 --- /dev/null +++ b/16/27.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 27 \v 28 \v 29 27. ስለዚህ እኔ ቀጣሁሽ፤ አንዳንድ የአገርሽን ክፍሎች ጠላቶችሽ እንዲይዙ አደረግሁ፡፡ ስግብግብ ጠላቶችሽ ፍልስጥኤማውያን እንዲያሸንፉሽ አደረግሁ፤ እነርሱ ራሳቸው እንኳ በዚህ ወራዳ ተግባርሽ ደንግጠዋል፡፡ +28. ምንጊዜም ፍላጐትሽ ከብዙ ወንዶች ጋር መተኛት በመሆኑ፣ አሦራውያን ሰራዊት ጋር እንኳ አመነዘርሽ፤ ይህም ሁሉ ገና አልረካሽም፡፡ +29. የነጋዴች አገር ከሆነችው ከባቢሎን ሰራዊትም ጋር አመነዘርሽ፤ እነርሱም ቢሆኑ አላረኩሽም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/30.txt b/16/30.txt new file mode 100644 index 0000000..b8314f0 --- /dev/null +++ b/16/30.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 30 \v 31 እኔ ጌታ ያህዌ እንዲህ እላለሁ፤ ኅፍረተ ቢስ እንደ ሆነች አመንዝራ ሴት ይህን ሁሉ ማድረግሽ፣ ፍትወትሽን መቆጣጠር የማትችዪ መሆንሽንና ፍላጐትሽን ለማርካት ማንኛውንም ልቅ የዝሙት ሥራ ከመፈጸም ወደ ኃላ እንደማትዪ ያሳያል፡፡ +31. በየከተማው አደባባይ ጣዖቶችን የምታመልኪባቸው ቦታዎች ባሠራሽ ጊዜ እንደ ማንኛዋም ዝሙት አዳሪ አልነበርሽም፤ ዝሙት አዳሪዎች ገንዘብ ይጠይቃሉ፤ አንቺ ግን ለዝሙት ሥራሽ ገንዘብ መቀበል አልፈለግሽም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/32.txt b/16/32.txt new file mode 100644 index 0000000..c261a0b --- /dev/null +++ b/16/32.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 32 አንቺ ከገዛ ባሏ ይልቅ ሌሎችን የምታስተናግድ አመንዝራ ነሽ፡፡ +\v 33 33. ማንኛዋም አመንዝራ ሴት ገንዘብ ይከፈላት ነበር፤ አንቺ ግን ገንዘብ በመቀበል ፈንታ ለወዳጆችሽ ስጦታ ታበረክቺአለሽ፤ ከየአቅጣጫው መጥተው ከአንቺ ጋር እንዲያመነዝሩ መደለያ ገንዘብ ትሰጪያለሽ፡፡ +\v 34 34. ምንም እንኳ ተግባርሽ የዝሙት አዳሪ ሴት ቢሆንም፣ ከሌሎች ዝሙት አዳሪዎች የተለየሽ ሆነሻል፤ እነርሱ ለአንቺ ገንዘብ ሊከፍሉሽ ሲገባ በተቃራኒው አንቺ ገንዘብ ትሰጫቸዋለሽ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/35.txt b/16/35.txt new file mode 100644 index 0000000..359d72d --- /dev/null +++ b/16/35.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 35 35. አንቺ አመንዝራ ኢየሩሳሌም ጌታ ያህዌ የሚለውን ስሚ፤ +\v 36 36. እርሱ እንዲህ ይላል፣ ‹‹በዙሪያሽ ካሉ ሁሉ ጋር አመንዝረሻል፤ ከወንድ ጣዖቶችሽ ጋር ተኝተሻል +37. \v 37 ልጆችሽንም መሥዋዕት አድርገሽ አቅርበሽላቸዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/38.txt b/16/38.txt new file mode 100644 index 0000000..4be4822 --- /dev/null +++ b/16/38.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 38 በዚህ ምክንያት የወደድሻቸውንና የጠላሻቸውን ውሽሞችሽን እሰበስባለሁ፤ በፊታቸው እርቃንሽን አደርግሻለሁ፤ እነርሱም ኅፍረተ ሥጋሽን ያያሉ፡፡ +39. \v 39 ለአመንዝራና ለነፍሰ ገዳይ ሴቶች በሚገባው ፍርድ እቀጣሻለሁ፤ በቅናቴና በቁጣየ አጠፋሻለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/40.txt b/16/40.txt new file mode 100644 index 0000000..9b7b606 --- /dev/null +++ b/16/40.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 40 40. ለጠላቶችሽ አሳልፌ እሰጥሻለሁ፤ እነርሱም የማምለኪያ ቦታሽንና መሠዊያሽን ያፈርሳሉ፤ ልብስሽን ይገፉሻል፤ ምርጥ ጌጣጌጥሽን ይቀሙሻል፤ ዕርቃንሽንና ባዶ እጅሽን ያስቀሩሻል፡፡ +\v 41 41. በድንጋይ ወግሮ፣ በሰይፍ ቆራርጦ የሚገድልሽን ሕዝብ በአንቺ ላይ ያመጣሉ፡፡ +42. \v 42 ቤቶችሽን ያቃጥላሉ፤ በብዙ ሴቶችም ፊት ይቀጡሻል፡፡ ግልሙትናሽንና ከአንቺ ጋር ለሚተኙ ሰዎች ዋጋ መክፈልሽን ለማስተው ይህን ሁሉ አንቺ ላይ እንዲያደርሱ እተዋቸዋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/43.txt b/16/43.txt new file mode 100644 index 0000000..d8e4800 --- /dev/null +++ b/16/43.txt @@ -0,0 +1 @@ +43. ከዚያ በኃላ በአንቺ ላይ የነበረው ቁጣዬ ይበርዳል፤ የቅናት ቁጣዬም ከአንቺ ይርቃል፤ ከእንግዲህም በአንቺ ላይ አልቆጣም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/44.txt b/16/44.txt new file mode 100644 index 0000000..7ec2109 --- /dev/null +++ b/16/44.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 44 44. በልጅነትሽ ዘመን ለአንቺ ያደረግሁትን ሁሉ ረሳሽ፤ እኔን ለማስቆጣትም እነዚህን ክፉ ነገሮች ሁሉ አደረግሽ፡፡ ከሌሎች መጥፎ ተግባሮችሽ በተጨማሪ የዝሙት ኃጢአቶችንም አበዛሽ፡፡ ስለዚህ ጌታ ያህዌ እነዚህን ሁሉ በማድረግሽ እቀጣሻለሁ ይላል፡፡ +\v 45 45. በምሳሌ የሚናገር ሁሉ፣ ‹‹ሴት ልጅ በእናቷ ትወጣለች›› በማለት ስለ አንቺ ይናገራል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/46.txt b/16/46.txt new file mode 100644 index 0000000..7fc19c7 --- /dev/null +++ b/16/46.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 46 46. በእርግጥም አንቺ በእናትሽ ወጥተሻል፤ እናትሽ ባሏንና ልጆቿን ጠልታ ነበር፤ አንቺም ባሎቻቸውንና ልጆቻቸውን እንደ ተጸየፉ እኅቶችሽ ነሽ፡፡ አባታችሁ ራ እናታችሁ ኬጢያዊት ነበሩ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/47.txt b/16/47.txt new file mode 100644 index 0000000..89d28ac --- /dev/null +++ b/16/47.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 47 47. ታላቋ እኅትሽ ከአንቺ በስተ ሰሜን ከሴት ልጆቿ ጋር የምትኖረው ሰማርያ ናት፤ ታናሿ እኅትሽም ከአንቺ በስተ ደቡብ ከሴት ልጆቿ ጋር የምትኖረው ሰዶም ናት፡፡ +\v 48 48. አንቺም የእነርሱን አስጸያፊ ተግባር ከመፈጸም አልፈሽ ፈጥነሽ ከእነርሱ የበለጠ ኀጢአተኛ ሆነሽ ተገኘሽ፡፡ \ No newline at end of file