From b80ab98f7df14677169199ef1bde3640143c2831 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Sat, 13 Oct 2018 05:24:04 +0300 Subject: [PATCH] Sat Oct 13 2018 05:24:04 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 16/49.txt | 2 ++ 16/51.txt | 2 ++ 16/53.txt | 3 +++ 16/56.txt | 3 +++ 16/59.txt | 1 + 16/60.txt | 2 ++ 16/62.txt | 2 ++ 7 files changed, 15 insertions(+) create mode 100644 16/49.txt create mode 100644 16/51.txt create mode 100644 16/53.txt create mode 100644 16/56.txt create mode 100644 16/59.txt create mode 100644 16/60.txt create mode 100644 16/62.txt diff --git a/16/49.txt b/16/49.txt new file mode 100644 index 0000000..0ccd486 --- /dev/null +++ b/16/49.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 49 49. እኔ ያህዌ ሕያው እንደ መሆኔ በራሴ እምላለሁ፤ አንቺና ሴት ልጆችሽ ያደረጋችሁትን እህትሽ ሰዶምና ልጆቿ እንኳ አላደረጉም፡፡ +50. \v 50 የእኅትሽ የሰዶም ኀጢአት ይህ ነው፤ እርሷና ሴት ልጆቿ እብሪተኞች፣ ጥጋበኞችና ደንታ ቢሶች ነበሩ፤ ድኾችንና ችግረኞችን አይረዱም ነበር፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/51.txt b/16/51.txt new file mode 100644 index 0000000..11c427d --- /dev/null +++ b/16/51.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 51 ኩራተኞች ነበሩ፤ በፊቴ አስጸያፊ ተግባር መፈጸማቸውን ባየሁ ጊዜም አስወገድኃቸው፡፡ +52. \v 52 ሰማርያም ብትሆን የአንቺን ግማሽ ያህል እንኳ ኃጢአት አልሠራችም፤ ከእርሷ ይበልጥ አንቺ እጅግ አስጸያፊ የሆነ ኀጢአት አድርገሻል፡፡ የአንቺ ርኩሰት ከሰማርያ ጋር ሲመዘን እነርሱን ምንም በደል የሌለባቸው ያስመስላቸዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/53.txt b/16/53.txt new file mode 100644 index 0000000..3a94366 --- /dev/null +++ b/16/53.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 53 53. የአንቺ ኀጢአት እጅግ የከፋ በመሆኑ የእነርሱን ዐመፅ ቀላል ያደርገዋል፡፡ ስለዚህም ከእነርሱ የበለጠ እቀጣሻለሁ፤ ከዚህም የተነሣ እጅግ ታፍሪያለሽ እጅግም ትዋረጂያለሽ፡፡ +\v 54 54. ሆኖም፣ አንድ ቀን የሰዶምና የሰማርያን፣ በአጠገባቸው ያሉ ከተሞችንም ምርኮ እመልሳለሁ፤ የእነርሱን በምመልስበት ጊዜ፣ የአንቺንም ምርኮ እመልሳለሁ፡፡ +\v 55 55. ካደረግሽው ክፉ ተግባር የተነሣ በጣም ታፍሪያለሽ፤ ይህም የእነዚያ ከተማ ሰዎችን ደስ ያሰኛቸዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/56.txt b/16/56.txt new file mode 100644 index 0000000..52cba0f --- /dev/null +++ b/16/56.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 56 56. የሰዶምና የሰማርያ ሰዎች እንደ ገና ይበለጽጋሉ፤ አንቺና አጠገብሽ ያሉ ከተሞች ሰዎችም እንደ ገና ትበለጽጋላችሁ፡፡ +\v 57 57. የሰዶም ሰዎችን እጅግ ንቀሻቸው ነበር፤ +\v 58 58. ይህም ከእርሷ ይልቅ አንቺ የበለጠ ዐመፀኛ መሆንሽ ከመገለጡ በፊት ነበር፡፡ አሁን ደግሞ የኤዶምና የፍልስጥኤም ሰዎች ይሰድቡሻል፤ ይንቁሻል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/59.txt b/16/59.txt new file mode 100644 index 0000000..ded68f0 --- /dev/null +++ b/16/59.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 59 59. በስድነትሽና በአስጸያፊ ተግባርሽ ቅጣትሽን መቀበል አለብሽ፤ ይህን የተናገርሁ እኔ ያህዌ ነኝ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/60.txt b/16/60.txt new file mode 100644 index 0000000..8af67c6 --- /dev/null +++ b/16/60.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 60 60. ጌታ ያህዌ እንዲህ ይላል፤ ቃል ኪዳኔን በማፍረስ መሐላዬን ንቀሻልና ተገቢውን ቅጣት ከእኔ ዘንድ ትቀበያለሽ፡፡ +\v 61 61. ነገር ግን በወጣትነትሽ ዘመን ከአንቺ ጋር የገባሁን ቃል ኪዳን አስታውሳለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/16/62.txt b/16/62.txt new file mode 100644 index 0000000..10939e1 --- /dev/null +++ b/16/62.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 62 62. እንደ ሴት ልጆችሽ የሆኑትን ሆኖም፣ ከአንቺ ጋር ያደረግሁትን ዐይነት ኪዳን የሌላቸውን የሰዶምና የሰማርያ ሰዎችን ስትቀበዪ ባደረግሽው ክፉ ሥራ ሁሉ ታፍሪያለሽ፡፡ +\v 63 63. ከአንቺ ጋር ኪዳኔን አጸናለሁ፤ እኔ ያህዌ አደርጋለሁ ያልሁትን የማድረግ ኃይል ያለኝ መሆኑንም ታውቂያለሽ፡፡ \ No newline at end of file