2 lines
654 B
Plaintext
2 lines
654 B
Plaintext
|
\v 20 \v 21 በተመሳሳይ ፃድቅ የሆኑ ሰዎች ከፅድቅ ባህሪያቸው ተመልሰው ክፋትን ቢያደርጉና እኔም ክፉ እንደቀናቸው እንዲመጣባቸው በድል ይሞታሉ፡፡ አንተ ግን ባታስጠነቅቃቸው ለመሞታቸው አንተን ተጠያቂ አደርግሃለሁ፡፡
|
||
|
21. አንተ ግን ፃድቃን ኃጢያት እንዳያደርግ ብታስጠነቅቀውና ከሃጢያቱ ቢሞላ የአንተን ማስጠንቀቂያ ተቀብሏልና በርግጥ በህይወት ይኖራሉ አንተም ራስህን ከእኔ ቅጣት ራስህን ታድናለህ፡፡
|