Mon Oct 15 2018 11:41:31 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
6967674584
commit
fdc882f69d
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\c 3 \v 1 \v 2 \v 3 እርሱም የው ልጅ ሆይ በፈትህ ያለውን ጥቅልል ብላ ከዚያም ሄደህ ለእስራኤል ህዝብ ተናገር አለኝ፡፡
|
||||
2. አፌንም ከፈትሁ ጥቅልሉንም እንድበላው ሰጠኝ
|
||||
3. ከዚያም የሰው ልጅ የሰጠሁህን ጥቅልሉን ብላ ሆድህን በርሱ ሙሉ አለኝ እኔም በላሁት በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠኝ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 \v 7 ከዚያም የሰው ልጅ ወደ እስራኤል ህዝብ ሂድና መልእክቴን ንገራቸው አለኝ፡፡
|
||||
5. የምልክህ ቋንቋቸውን ለማወቄ የሚያስቸግርም ወይም ቋንቋቸውን ወደ ማታውቀው ህዝብ ሳይሆን የምልክህ ወደ ህዝብህ ወደ እስራኤል ነው፡፡
|
||||
6. የምልክህ ቋንቋቸውን በሚገባ ወደምታውቀው ህዝብ ነው ቋንቋቸውን በሚገባ ወደምታውቀው ህዝብ ነው ቋንቋቸውን ልታውቅ ወደማትችለው ህዝብ ልኬህ ቢሆን ኖሮ የምትላቸውን ለመስማት ትኩረት ያደርጉ ነበር፡፡
|
||||
7. የእስራኤል ልጆች እኔን ለመስማት ስለማይፈልጉ አንተንም አይሰሙህም ሁሉም በጣም አመፀኛ ስለሆኑ ለሰው አይፈልጉም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 8 \v 9 አንተን ግን እኔ እንደ እነርሱ ጠንካራና የማትበገር አደርግሃለሁ
|
||||
9. እንደ ባልጩቱ ጠንካራ ድንጋይ እንድትሆን አደርግሃለሁ ስለዚህ እነርሱ በጣም አመፀኛ ቢሆኑም እንኳን አትፍራቸው አያስደነግጡህም፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 10 \v 11 ደግሞም የሰው ልጅ የምነግርህን በጥንቃቄ ስማ አስተውልም አለኝ
|
||||
11. በምርኮ ወደሚገኙት ወደ ህዝብህ ወደ እስራኤል ሄደህ ተናገራቸው ለመስማት ቢፈልጉም ወይም በህይወት መኖር ባይፈልጉም እንዲህም በላቸው “ ጌታ እግኢብሔር እንዲህ ይላል ብለህ መልእክቴን ንገራቸው”
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 12 \v 13 ከዚያም በራዕይ የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ላይ ከፍ አደረገኝ ከኋላዬ የታላቅ የመሬት መናወጥ ድምፅ ሰማሁ (በሚኖርበት በሰማያት ለከበረው ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን)
|
||||
13. ለአራቱም ህያዋን ፍጥረታት ክንፎች እርስ በርስ መፍጨት እና በአጠገባቸው ያሉትን የመንኮራኩሮች ድምፅ ሰማሁ ድምፁም እንደ ታላቅ የመሬት መናወጥ ነበረ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 14 \v 15 መንፈስም ከላይ ወሰደኝ በውስጤም በቀጣና በምሪት ነበርኩ ምንም ማድረግ እንደግል ተስፋችን ነበር የእግዚአብሔር እጅ በኃይል በላዬ ላይ ስለነበር
|
||||
15. በቴሌ አቢብ ከተማ ወደሚገኙት ምርኮኖች መጣሁ በዚያ በሚኖሩበት ለሰባት ቀን ተቀመጥሁ ባየሁት ነገር ሁሉ ተደናግጬ ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 16 \v 17 \v 18 \v 19 እነዚያም ሰባት ቀናት ከተፈፀመ በኋላ እግዚአብሔር መልእክት ሰጠኝ
|
||||
17. የሰው ልጅ አንተን እንደ ጠባቂ አድርጌሀለሁ፡፡ ሰላምህ እነርሱን ለማመስገን የውስጥህን ቀስ በልና ንገራቸው፡፡
|
||||
18. ስለ አንዳንድ ክፉ ሰዎች በሃጢያታቸው እንደሚሞቱ በምነግርህ ጊዜ ህይወታቸውን ለማዳን በሃጢያታቸው ይሞታሉ እንደዚያ ይንዳይሆን ባለማድረግህ አንተ ትጠየቅበታለህ፡፡
|
||||
19. ነገር ግን ክፉ ሰዎች ብታስጠነቅቁና ከብዙ ባህሪያቸው ባይመለሱ በሃጢያታቸው ምክንያት ይሞታሉ አንተ ግን ከእኔ ከቅጣት ራስህን ታድናለህ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 20 \v 21 በተመሳሳይ ፃድቅ የሆኑ ሰዎች ከፅድቅ ባህሪያቸው ተመልሰው ክፋትን ቢያደርጉና እኔም ክፉ እንደቀናቸው እንዲመጣባቸው በድል ይሞታሉ፡፡ አንተ ግን ባታስጠነቅቃቸው ለመሞታቸው አንተን ተጠያቂ አደርግሃለሁ፡፡
|
||||
21. አንተ ግን ፃድቃን ኃጢያት እንዳያደርግ ብታስጠነቅቀውና ከሃጢያቱ ቢሞላ የአንተን ማስጠንቀቂያ ተቀብሏልና በርግጥ በህይወት ይኖራሉ አንተም ራስህን ከእኔ ቅጣት ራስህን ታድናለህ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 22 \v 23 በዚያም የእግዚአብሔር እጅ በላዬ ነበር /እግዚአብሔር ይገባኝ ነበር እንዲህም ብሎ ተናገረኝ ተነሣ ወደ ሜዳ ውጣ በዚያም እናገርሃለሁ አለኝ፡፡
|
||||
23. እኔም ተነሥቼ ወደ ሜዳ ወጣሁ በዚያም በኮበር ወንዝ አጠገብ አይቼው እንደነበርሁ የእግዚአብሔርንም ክብር አየሁ ለራሴም በመሬት ላይ ወርውሬ ተደፋሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 24 \v 25 የእግዚአብሔርም መንፈስ ገባብኝ ለመቆምም እንድችል አደረገኝ፡፡ እንዲህም አለኝ ወደ ቤትህ ሂድ በዚያም ቆይ
|
||||
25. ሰዎችም ወደ ሰዎች መካከል መሄድ እንድትተው በገመድ ያስሩሃል
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
\v 26 \v 27 ምንም እንኳን በጣም አመፀኛ ህዝቦች ቢሆኑም መናገር እንዳትችሉና እንደተገለፃቸው ምላስህን በትናጋህ እንደ ተጣበቀ አደርጋለሁ፡፡
|
||||
27. ነገር ግን እንደገና በተናገረሁህ ጊዜ መናገር እንድትችል እንደገና አፍህን እከፍትዋለሁ እነርሱ ዓመፀኛ ህዝብ ናቸውና የሚይሰማ ይስማ የማይሰማኝ አይስማ ትላቸዋለህ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\c 4 \v 1 \v 2 \v 3 እግዚአብሔርም ደግሞ የሰው ልጅ አንድ ታላቅ ሸክላ ውሰድና በላዩ ላይ የኢየሩሳሌምን ቅርፅ ምሳሌ ሥራበት፡፡
|
||||
2. ከተማዋንም ሲወስዱ የጠላት ወታደሮች በዚያም ሞሽካ እንደሚሠሩት አይነትምስል ስራበት በዙሪያዋም የሚያፈርስ ግንደ ምስል ሳልባት፡፡
|
||||
3. የብረት ምጣድም ወሰደና እንደ ብረት ግድግዳ በአንተና በተቀረፀችው ከተማ መካከል አደርን፡፡ ከዚያም ፊትህን ወደ እርሷ ምስሊ አሉር፡፡ ያም ከተማን ለማጥቃት የሚከብብ ሠራዊት ምሳሌ ነው፡፡ ይህም ለእስራኤል ህዝብ ማስጠንቀቂያ ይሆናል፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue