am_ezk_text_udb/03/20.txt

2 lines
654 B
Plaintext

\v 20 \v 21 በተመሳሳይ ፃድቅ የሆኑ ሰዎች ከፅድቅ ባህሪያቸው ተመልሰው ክፋትን ቢያደርጉና እኔም ክፉ እንደቀናቸው እንዲመጣባቸው በድል ይሞታሉ፡፡ አንተ ግን ባታስጠነቅቃቸው ለመሞታቸው አንተን ተጠያቂ አደርግሃለሁ፡፡
21. አንተ ግን ፃድቃን ኃጢያት እንዳያደርግ ብታስጠነቅቀውና ከሃጢያቱ ቢሞላ የአንተን ማስጠንቀቂያ ተቀብሏልና በርግጥ በህይወት ይኖራሉ አንተም ራስህን ከእኔ ቅጣት ራስህን ታድናለህ፡፡