Tue Aug 23 2016 08:24:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 08:24:12 -07:00
parent 40daeb2171
commit 6ce7fe238f
4 changed files with 5 additions and 0 deletions

1
02/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 14 \v 15 14 ነገር ግን ጴጥሮስ ከዐሥራ አንዱ ጋር ቆሞ፣ ድምፁን ከፍ በማድረግ እንደዚህ አላቸው፤ “የይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ፣ ይህ ለእናንተ የታወቀ ይሁን፤ የምናገረውን አድምጡ። 15 እነዚህ ሰዎች እናንተ እንደምታስቡት አልሰከሩም፤ ምክንያቱም ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነው።

2
02/16.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 16 \v 17 16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ ኢዩኤል የተነገረው ነው፦
17 ‘በመጨረሻዎቹ ቀናት ይህ ይሆናል፣’ እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፤ ‘መንፈሴን ሥጋ በለበሱ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፣ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ፣ ወጣቶቻችሁም ራእይ ያያሉ፣ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ።

1
02/18.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 18 \v 19 18 በአገልጋዮቼና በሴት አገልጋዮቼ ላይም በእነዚያ ቀናት መንፈሴን አፈስሳለሁ፣ እነርሱም ትንቢት ይናገራሉ። 19 በላይ በሰማይ ድንቆችን፣ ምልክቶችንም በታች በምድር ላይ፣ ደምን፣ እሳትንና የጪስ ደመናን አሳያለሁ።

1
02/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 20 \v 21 20 ታላቁና ገናናው የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊት፣ ፀሐይ ወደ ጨለማነት፣ ጨረቃም ወደ ደምነት ይለወጣሉ። 21 የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል።