diff --git a/02/14.txt b/02/14.txt new file mode 100644 index 0000000..4ac2a4e --- /dev/null +++ b/02/14.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 14 \v 15 14 ነገር ግን ጴጥሮስ ከዐሥራ አንዱ ጋር ቆሞ፣ ድምፁን ከፍ በማድረግ እንደዚህ አላቸው፤ “የይሁዳ ሰዎችና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ፣ ይህ ለእናንተ የታወቀ ይሁን፤ የምናገረውን አድምጡ። 15 እነዚህ ሰዎች እናንተ እንደምታስቡት አልሰከሩም፤ ምክንያቱም ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነው። \ No newline at end of file diff --git a/02/16.txt b/02/16.txt new file mode 100644 index 0000000..6fd906d --- /dev/null +++ b/02/16.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 16 \v 17 16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ ኢዩኤል የተነገረው ነው፦ +17 ‘በመጨረሻዎቹ ቀናት ይህ ይሆናል፣’ እግዚአብሔር እንደዚህ ይላል፤ ‘መንፈሴን ሥጋ በለበሱ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፣ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ፣ ወጣቶቻችሁም ራእይ ያያሉ፣ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ። \ No newline at end of file diff --git a/02/18.txt b/02/18.txt new file mode 100644 index 0000000..3c2ed50 --- /dev/null +++ b/02/18.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 18 \v 19 18 በአገልጋዮቼና በሴት አገልጋዮቼ ላይም በእነዚያ ቀናት መንፈሴን አፈስሳለሁ፣ እነርሱም ትንቢት ይናገራሉ። 19 በላይ በሰማይ ድንቆችን፣ ምልክቶችንም በታች በምድር ላይ፣ ደምን፣ እሳትንና የጪስ ደመናን አሳያለሁ። \ No newline at end of file diff --git a/02/20.txt b/02/20.txt new file mode 100644 index 0000000..eef0ea3 --- /dev/null +++ b/02/20.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 20 \v 21 20 ታላቁና ገናናው የጌታ ቀን ከመምጣቱ በፊት፣ ፀሐይ ወደ ጨለማነት፣ ጨረቃም ወደ ደምነት ይለወጣሉ። 21 የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል። \ No newline at end of file