Tue Aug 23 2016 08:22:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 08:22:12 -07:00
parent 476db2d999
commit 40daeb2171
2 changed files with 2 additions and 0 deletions

1
02/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 8 \v 9 \v 10 \v 11 8 እያንዳንዱ በተወለድንበት ቋንቋ ሲናገር የምንሰማቸው ለምንድን ነው? 9 የጳርቴና፣ የሜድና የኢላሜጥ ሰዎች፣ በመስጴጦምያም፣ በይሁዳም፣ በቀጰዶቅያም፣ በጳንጦስም፣ በእስያም፣ 10 በፍርግያም፣ በጵንፍልያም፣ በግብፅም፣ በቀሬና በኩል በሚገኙት የሊቢያ ክፍሎች የምንኖርም፣ ከሮም የመጣን፣ 11 አይሁድና ወደ ይሁዲነት የገባን ቀርጤሳውያንና ዐረባውያን የሆንን እኛ እነዚህ ሰዎች ስለ እግዚአብሔር ታላላቅ ሥራዎች በራሳችን ቋንቋዎች ሲናገሩ እንሰማቸዋለን።

1
02/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 12 \v 13 12 ሁሉም ተደነቁ፣ ተደናገሩም፤ እርስ በርሳቸውም “ይህ ነገር ምን ይሆን?” ተባባሉ። 13 ሌሎች ግን “ዐዲስ ወይን ጠጅ ጠጥተው ጠግበው ነው” ብለውም በማፌዝ ተናገሩ።