am_act_text_ulb/02/32.txt

1 line
400 B
Plaintext
Raw Normal View History

\v 32 \v 33 32 ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር አስነሣው፣ ለዚህም እኛ ሁላችን ምስክሮች ነን። 33 ስለዚህ ከሙታን በመነሣትና በእግዚአብሔር ቀኝ በመቀመጥ ከአብ ቃል የተገባውን መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ፣ እናንተ የምታዩትንና የምትሰሙትን ይህን አፈሰሰው።