Tue Aug 23 2016 08:28:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2016-08-23 08:28:12 -07:00
parent 762f3bdebc
commit 4646e11122
4 changed files with 6 additions and 0 deletions

1
02/32.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 32 \v 33 32 ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር አስነሣው፣ ለዚህም እኛ ሁላችን ምስክሮች ነን። 33 ስለዚህ ከሙታን በመነሣትና በእግዚአብሔር ቀኝ በመቀመጥ ከአብ ቃል የተገባውን መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ፣ እናንተ የምታዩትንና የምትሰሙትን ይህን አፈሰሰው።

3
02/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 34 \v 35 \v 36 34 ዳዊት ወደ ሰማይ አልወጣም፤ ነገር ግን እንዲህ ይላል፦ “ጌታ ለጌታዬ፣ በቀኜ ተቀመጥ አለው፤
35 ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስከማደርግ ድረስ።”
36 እንግዲህ፣ እናንተ የሰቀላችሁትን ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።

1
02/37.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 37 \v 38 \v 39 37 ሕዝቡ ይህን ሲሰሙ ልባቸው ተነካና ለጴጥሮስና ለቀሩት ሐዋርያት፣ “ወንድሞች ሆይ፣ ምን እናድርግ?” አሉ። 38 ጴጥሮስም፣ “ንስሐ ግቡ እያንዳንዳችሁም ለኃጢአታችሁ ይቅርታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፣ መንፈስ ቅዱስንም በስጦታነት ትቀበላላችሁ። 39 የተስፋው ቃል ለእናንተና ለልጆቻችሁ፣ ጌታ አምላካችን ለሚጠራቸው ሩቅ ላሉት ሁሉም ነውና” አላቸው።

1
02/40.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 40 \v 41 \v 42 40 ጴጥሮስ በሌሎች ብዙ ቃላት መሰከረ፤ “ከዚህ ክፉ ትውልድ ራሳችሁን አድኑ” በማለትም አስጠነቀቃቸው። 41 ከዚያም ሕዝቡ ቃሉን ተቀብለው ተጠመቁ፤ በዚያም ቀን ሦስት ሺሕ ያህል ሰዎች ተጨምሩ። 42 ሐዋርያት በሚያስተምሩት ትምህርትና በኅብረት፣ እንጀራውን በመቊረስና በጸሎትም ይተጉ ነበር።