Tue Aug 23 2016 08:28:11 GMT-0700 (Pacific Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
762f3bdebc
commit
4646e11122
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 32 \v 33 32 ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር አስነሣው፣ ለዚህም እኛ ሁላችን ምስክሮች ነን። 33 ስለዚህ ከሙታን በመነሣትና በእግዚአብሔር ቀኝ በመቀመጥ ከአብ ቃል የተገባውን መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ፣ እናንተ የምታዩትንና የምትሰሙትን ይህን አፈሰሰው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 34 \v 35 \v 36 34 ዳዊት ወደ ሰማይ አልወጣም፤ ነገር ግን እንዲህ ይላል፦ “ጌታ ለጌታዬ፣ በቀኜ ተቀመጥ አለው፤
|
||||
35 ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስከማደርግ ድረስ።”
|
||||
36 እንግዲህ፣ እናንተ የሰቀላችሁትን ይህን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 37 \v 38 \v 39 37 ሕዝቡ ይህን ሲሰሙ ልባቸው ተነካና ለጴጥሮስና ለቀሩት ሐዋርያት፣ “ወንድሞች ሆይ፣ ምን እናድርግ?” አሉ። 38 ጴጥሮስም፣ “ንስሐ ግቡ እያንዳንዳችሁም ለኃጢአታችሁ ይቅርታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፣ መንፈስ ቅዱስንም በስጦታነት ትቀበላላችሁ። 39 የተስፋው ቃል ለእናንተና ለልጆቻችሁ፣ ጌታ አምላካችን ለሚጠራቸው ሩቅ ላሉት ሁሉም ነውና” አላቸው።
|
Loading…
Reference in New Issue