Fri Jul 22 2016 10:14:01 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
b48f18e052
commit
b7dcefd2ea
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 4 በርግጥ በዚህ ድንኳን ውስጥ ሆነን ከብዶን እንቃትታለን፤እኛም ለብሰን እንጂ ራቁታችንን መሆን አንፈልግም፤ምክንያቱ ደግሞ ሟች የሆነው ሰውነት በህይወት ይዋጥ ዘንድ ነው። \v 5 ለዚህም ወደ ፊት ሊመጣ ላለው የመንፈሱን ዋስትና የሰጠን እንዲሁም ያዘጋጀን እግዚአብሔር ነው።
|
||||
\v 4 በርግጥ በዚህ ድንኳን ውስጥ ሆነን ከብዶን እንቃትታለን፤ምክንያቱ ደግሞ ሟች የሆነው ሰውነት በህይወት መዋጥ ስላለበት እኛም ለብሰን እንጂ ራቁታችንን መሆን አንፈልግም። \v 5 ወደ ፊት ሊመጣ ላለው የመንፈሱን ዋስትና የሰጠን ለዚህም ያዘጋጀን እግዚአብሔር ነው።
|
Loading…
Reference in New Issue