Thu Jan 09 2020 09:24:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-01-09 09:24:06 +03:00
parent ad61d5f70c
commit 5cb54d2ceb
4 changed files with 59 additions and 16 deletions

View File

@ -5,22 +5,10 @@
},
{
"title": "እግዚአብሔርንም ስላልጠየቀ ",
"body": ""
"body": "“እግዚአብሔር እንዲመራው አልጠየቅም”"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "መንግሥቱንም ወደ እሴይ ልጅ ወደ ዳዊት አሳለፈው",
"body": "እዚህ “መንግሥትን ሠጠው” ማለት ለአንድ ሰው በመንግሥቱ ላይ ስልጣንን መስጠትን የሚያሳይ ፈሊጥ ነው፡፡ አት.: - “የእሴይ ልጅ ፣ ዳዊትን ማንገስ"
}
]

30
11/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "እስራኤልም ሁሉ ወደ ዳዊት ተሰብስበው",
"body": "ይህ ጠቅላይ መግለጫ በእስራኤል ውስጥ ካሉ ነገዶች ሁሉ ወደ ዳዊት እንደመጡ እንጂ፣ እያንዳንዱ ግለሰብ ማለት አይደለም፡፡ አት: “ከመላው እስራኤል ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” ወይም “ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” "
},
{
"title": "እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን",
"body": "ይህ ፈሊጥ ዘመድ ናቸው ማለት ነው፡፡ አት: - “እኛ የአንተ ዘመድ ነን” ወይም “እኛ አንድ ዘር አለን”"
},
{
"title": "አስቀድሞ",
"body": "ይህ ታሪካዊ መረጃ ነው፡፡ ሳኦል ከዳዊት በፊት ንጉሣቸው ነበር፡፡"
},
{
"title": "ሕዝቤን እስራኤልን አንተ ትጠብቃለህ፤ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆናለህ ብሎህ ነበር አሉት",
"body": "እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊ ነገሩ አንድ ናቸው የሚያመለክቱት ያህዌህ ዳዊትን ንጉሥ እንዲሆን የመረጠው መሆኑን ነው ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሕዝቤን እስራኤልን አንተ ትጠብቃለህ ",
"body": "እዚህ ላይ በሕዝቦች ላይ መግዛቱ እንደ እረኛ ሆኖ ተገልጻል፡፡ አት: - “ሕዝቤን እስራኤልን ትጠብቃለህ” ወይም “ሕዝቤን እስራኤልን ትመራለህ”"
},
{
"title": "በእስራኤል ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት",
"body": "“መቀባት” እግዚአብሄር ዳዊትን እንደ ንጉሥ አድርጎ የመረጠው መሆኑን ለማሳየት ምሳሌያዊ ድርጊት ነው።"
},
{
"title": "በሳሙኤልም እጅ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል",
"body": "ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ሳሙኤል የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል”"
}
]

22
11/04.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ዳዊትም እስራኤልም ሁሉ",
"body": "እዚህ ላይ “እስራኤል ሁሉ” የሚለው ሐረግ መላውን የእስራኤል ሠራዊት ይወክላል፡፡ አት: “ዳዊትና የእስራኤልም ሠራዊት ሁሉ” "
},
{
"title": "ዳዊትም እስራኤልም ሁሉ",
"body": "“አሁን” የሚለው ቃል በዋናው የታሪክ መስመር ውስጥ ዕረፍትን ለማመልከት ያገለግላል፡፡ እዚህ ተራኪው ስለ ኢየሩሳሌም ዳራ መረጃን ይናገራል፡፡ "
},
{
"title": "ዳዊት ግን አምባይቱን ጽዮንን ያዘ",
"body": "እዚህ ላይ “ያዘ” የሚለው ቃል “የተያዘው” ወይም “ድል የተደረገ” ማለት ነው፡፡ ዳዊት ሠራዊቱን ስለመራ ፣ ስሙ በከተማዋ ላይ ለተጠቁት ሠራዊት ሁሉ ታላቅ ስም ነው፡፡ አት: - “ዳዊት የጽዮንን ምሽግ ተቆጣጠረ” ወይም “ዳዊትና የእስራኤል ሠራዊት የጽዮንን ምሽግ ያዙ”"
},
{
"title": "አምባይቱን ጽዮንን … የዳዊት ከተማ",
"body": "እነዚህ ሁለቱም ስሞች የሚያመለክቱት ኢየሩሳሌምን ነው ፡፡"
},
{
"title": "አለቃም ሆነ",
"body": ""
}
]

View File

@ -198,6 +198,9 @@
"10-05",
"10-07",
"10-09",
"10-11"
"10-11",
"10-13",
"11-title",
"11-01"
]
}