30 lines
2.1 KiB
Plaintext
30 lines
2.1 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "እስራኤልም ሁሉ ወደ ዳዊት ተሰብስበው",
|
|
"body": "ይህ ጠቅላይ መግለጫ በእስራኤል ውስጥ ካሉ ነገዶች ሁሉ ወደ ዳዊት እንደመጡ እንጂ፣ እያንዳንዱ ግለሰብ ማለት አይደለም፡፡ አት: “ከመላው እስራኤል ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” ወይም “ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” "
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን",
|
|
"body": "ይህ ፈሊጥ ዘመድ ናቸው ማለት ነው፡፡ አት: - “እኛ የአንተ ዘመድ ነን” ወይም “እኛ አንድ ዘር አለን”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "አስቀድሞ",
|
|
"body": "ይህ ታሪካዊ መረጃ ነው፡፡ ሳኦል ከዳዊት በፊት ንጉሣቸው ነበር፡፡"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሕዝቤን እስራኤልን አንተ ትጠብቃለህ፤ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆናለህ ብሎህ ነበር አሉት",
|
|
"body": "እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊ ነገሩ አንድ ናቸው የሚያመለክቱት ያህዌህ ዳዊትን ንጉሥ እንዲሆን የመረጠው መሆኑን ነው ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ሕዝቤን እስራኤልን አንተ ትጠብቃለህ ",
|
|
"body": "እዚህ ላይ በሕዝቦች ላይ መግዛቱ እንደ እረኛ ሆኖ ተገልጻል፡፡ አት: - “ሕዝቤን እስራኤልን ትጠብቃለህ” ወይም “ሕዝቤን እስራኤልን ትመራለህ”"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በእስራኤል ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት",
|
|
"body": "“መቀባት” እግዚአብሄር ዳዊትን እንደ ንጉሥ አድርጎ የመረጠው መሆኑን ለማሳየት ምሳሌያዊ ድርጊት ነው።"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "በሳሙኤልም እጅ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል",
|
|
"body": "ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ሳሙኤል የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል”"
|
|
}
|
|
] |