From 5cb54d2ceb8889ab3d5fe50efba244f5344073c6 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Thu, 9 Jan 2020 09:24:06 +0300 Subject: [PATCH] Thu Jan 09 2020 09:24:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 10/13.txt | 18 +++--------------- 11/01.txt | 30 ++++++++++++++++++++++++++++++ 11/04.txt | 22 ++++++++++++++++++++++ manifest.json | 5 ++++- 4 files changed, 59 insertions(+), 16 deletions(-) create mode 100644 11/01.txt create mode 100644 11/04.txt diff --git a/10/13.txt b/10/13.txt index 5edf5f8..ebf1ffc 100644 --- a/10/13.txt +++ b/10/13.txt @@ -5,22 +5,10 @@ }, { "title": "እግዚአብሔርንም ስላልጠየቀ ", - "body": "" + "body": "“እግዚአብሔር እንዲመራው አልጠየቅም”" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "መንግሥቱንም ወደ እሴይ ልጅ ወደ ዳዊት አሳለፈው", + "body": "እዚህ “መንግሥትን ሠጠው” ማለት ለአንድ ሰው በመንግሥቱ ላይ ስልጣንን መስጠትን የሚያሳይ ፈሊጥ ነው፡፡ አት.: - “የእሴይ ልጅ ፣ ዳዊትን ማንገስ" } ] \ No newline at end of file diff --git a/11/01.txt b/11/01.txt new file mode 100644 index 0000000..461d8a6 --- /dev/null +++ b/11/01.txt @@ -0,0 +1,30 @@ +[ + { + "title": "እስራኤልም ሁሉ ወደ ዳዊት ተሰብስበው", + "body": "ይህ ጠቅላይ መግለጫ በእስራኤል ውስጥ ካሉ ነገዶች ሁሉ ወደ ዳዊት እንደመጡ እንጂ፣ እያንዳንዱ ግለሰብ ማለት አይደለም፡፡ አት: “ከመላው እስራኤል ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” ወይም “ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ሰዎች ወደ ዳዊት መጡ” " + }, + { + "title": "እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን", + "body": "ይህ ፈሊጥ ዘመድ ናቸው ማለት ነው፡፡ አት: - “እኛ የአንተ ዘመድ ነን” ወይም “እኛ አንድ ዘር አለን”" + }, + { + "title": "አስቀድሞ", + "body": "ይህ ታሪካዊ መረጃ ነው፡፡ ሳኦል ከዳዊት በፊት ንጉሣቸው ነበር፡፡" + }, + { + "title": "ሕዝቤን እስራኤልን አንተ ትጠብቃለህ፤ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆናለህ ብሎህ ነበር አሉት", + "body": "እነዚህ ሁለት ሐረጎች በመሰረታዊ ነገሩ አንድ ናቸው የሚያመለክቱት ያህዌህ ዳዊትን ንጉሥ እንዲሆን የመረጠው መሆኑን ነው ፡፡ (ትይዩአዊ: ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ሕዝቤን እስራኤልን አንተ ትጠብቃለህ ", + "body": "እዚህ ላይ በሕዝቦች ላይ መግዛቱ እንደ እረኛ ሆኖ ተገልጻል፡፡ አት: - “ሕዝቤን እስራኤልን ትጠብቃለህ” ወይም “ሕዝቤን እስራኤልን ትመራለህ”" + }, + { + "title": "በእስራኤል ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት", + "body": "“መቀባት” እግዚአብሄር ዳዊትን እንደ ንጉሥ አድርጎ የመረጠው መሆኑን ለማሳየት ምሳሌያዊ ድርጊት ነው።" + }, + { + "title": "በሳሙኤልም እጅ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል", + "body": "ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊተረጎም ይችላል፡፡ አት: - “ሳሙኤል የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል”" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/11/04.txt b/11/04.txt new file mode 100644 index 0000000..0e7a341 --- /dev/null +++ b/11/04.txt @@ -0,0 +1,22 @@ +[ + { + "title": "ዳዊትም እስራኤልም ሁሉ", + "body": "እዚህ ላይ “እስራኤል ሁሉ” የሚለው ሐረግ መላውን የእስራኤል ሠራዊት ይወክላል፡፡ አት: “ዳዊትና የእስራኤልም ሠራዊት ሁሉ” " + }, + { + "title": "ዳዊትም እስራኤልም ሁሉ", + "body": "“አሁን” የሚለው ቃል በዋናው የታሪክ መስመር ውስጥ ዕረፍትን ለማመልከት ያገለግላል፡፡ እዚህ ተራኪው ስለ ኢየሩሳሌም ዳራ መረጃን ይናገራል፡፡ " + }, + { + "title": "ዳዊት ግን አምባይቱን ጽዮንን ያዘ", + "body": "እዚህ ላይ “ያዘ” የሚለው ቃል “የተያዘው” ወይም “ድል የተደረገ” ማለት ነው፡፡ ዳዊት ሠራዊቱን ስለመራ ፣ ስሙ በከተማዋ ላይ ለተጠቁት ሠራዊት ሁሉ ታላቅ ስም ነው፡፡ አት: - “ዳዊት የጽዮንን ምሽግ ተቆጣጠረ” ወይም “ዳዊትና የእስራኤል ሠራዊት የጽዮንን ምሽግ ያዙ”" + }, + { + "title": "አምባይቱን ጽዮንን … የዳዊት ከተማ", + "body": "እነዚህ ሁለቱም ስሞች የሚያመለክቱት ኢየሩሳሌምን ነው ፡፡" + }, + { + "title": "አለቃም ሆነ", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index bb47947..8c682df 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -198,6 +198,9 @@ "10-05", "10-07", "10-09", - "10-11" + "10-11", + "10-13", + "11-title", + "11-01" ] } \ No newline at end of file